Jeremiah 30:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ክፍውሰኩም እየ፡ ካብ ቍስሊኹም ከኣ ክፍውሰኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ምኽንያቱ ውጹእ ኢሎምካ፡ እዚኣ እያ ማንም ዘይደልያ ጽዮን ስለ ዝበሉኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ ከክፉ ቍስልሽ እፈውስሻለሁ፤ ጤናሽን እመልስልሻለሁ፤ ቍስልሽንም እፈውሳለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ማንም የማይሻት፥ የተጣለች ጽዮን ብለው ጠርተውሻልና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ጤናህን እመልስልሃለሁ ቍስልህንም እፈውሳለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ማንም የማይሻት፥ የተጣለች ጽዮን ብለው ጠርተውሻልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘ማንም የማይሻት ጽዮን!’ ‘የተጣለች’ ብለው ጠርተውሻልና እኔ ጤናሽን እመልስልሻለሁ ቁስልሽንም እፈውሳለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተዉ ኬክሳና፤ ህንተ ማዱካ ፓና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ህንተና፥ ‘ሀዋንቱ ኦለቴዳዋንታ፤ ጽዮኖ ጊደ ኮይያዌ ባዋ’ ያጊኖ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hinttew keekissana; hintte madutsaakka patsana. Ayaw gooppe, unttunttu hinttena, ‹Hawanttu oletteeddawantta; S'iyoono giide koyiyaawe baawa› yaagiino. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Inttena gidikko tani zaarada payyisana; intte madunththaaka paththana. Gaasoykka isttas, ‹Kadhettidaaro; oonikka koyontta Xiyoono› gida gishshassa» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴና ጊዲኮ ታኒ ዛራዳ ፓዪሳና፤ ኢንቴ ማዱንካ ፓና። ጋሶይካ ኢስታስ፥ ‹ካቲዳሮ፤ ኦኒካ ኮዮንታ ጺዮኖ› ጊዳ ጊሻሳ» ጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ፥ ‘ኦንካ ኮዮናነ ቦረትዳ ፅዮነ’ ግዶሶና፤ ሽን ታ ህንተዉ ኬሀና፤ ህንተ ማዱን ፓና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti, ‘Oonika koyonnanne boretida Xiyoone’ gidoosona; shin ta hintew keehana; hinte madunthaa pathana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንተን ግን መልሼ ጤነኛ አደርግሃለሁ፤ ቍስልህንም እፈውሳለሁ፤’ ይላል እግዚአብሔር ። ‘የተናቀች፣ ማንም የማይፈልጋት ጽዮን’ ብለውሃልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠላቶቻችሁ ‘ጽዮን እንደ ተጣለች መቅረትዋ ነው፤ የሚጠነቀቅላትም የለም’ ቢሉም፥ እኔ ጤንነታችሁን እንደገና እመልስላችኋለሁ፤ ቊስላችሁንም እፈውሳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ሓደኳ ዘይግደሰላ ድርብይቲ ፅዮን ኢሎም ሰምዮምኺ እዮምሞ፥ ኣነ ንኸጥዕየኪ፥ ንቝስልኺውን ከሕውዮ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |