Jeremiah 30:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ክፍውሰኩም እየ፡ ካብ ቍስሊኹም ከኣ ክፍውሰኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ምኽንያቱ ውጹእ ኢሎምካ፡ እዚኣ እያ ማንም ዘይደልያ ጽዮን ስለ ዝበሉኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ ከክፉ ቍስ​ልሽ እፈ​ው​ስ​ሻ​ለሁ፤ ጤና​ሽን እመ​ል​ስ​ል​ሻ​ለሁ፤ ቍስ​ል​ሽ​ንም እፈ​ው​ሳ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ማንም የማ​ይ​ሻት፥ የተ​ጣ​ለች ጽዮን ብለው ጠር​ተ​ው​ሻ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ጤናህን እመልስልሃለሁ ቍስልህንም እፈውሳለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ማንም የማይሻት፥ የተጣለች ጽዮን ብለው ጠርተውሻልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘ማንም የማይሻት ጽዮን!’ ‘የተጣለች’ ብለው ጠርተውሻልና እኔ ጤናሽን እመልስልሻለሁ ቁስልሽንም እፈውሳለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ህንተዉ ኬክሳና፤ ህንተ ማዱካ ፓና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ህንተና፥ ‘ሀዋንቱ ኦለቴዳዋንታ፤ ጽዮኖ ጊደ ኮይያዌ ባዋ’ ያጊኖ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani hinttew keekissana; hintte madutsaakka patsana. Ayaw gooppe, unttunttu hinttena, ‹Hawanttu oletteeddawantta; S'iyoono giide koyiyaawe baawa› yaagiino. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Inttena gidikko tani zaarada payyisana; intte madunththaaka paththana. Gaasoykka isttas, ‹Kadhettidaaro; oonikka koyontta Xiyoono› gida gishshassa» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴና ጊዲኮ ታኒ ዛራዳ ፓዪሳና፤ ኢንቴ ማዱንካ ፓና። ጋሶይካ ኢስታስ፥ ‹ካቲዳሮ፤ ኦኒካ ኮዮንታ ጺዮኖ› ጊዳ ጊሻሳ» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ፥ ‘ኦንካ ኮዮናነ ቦረትዳ ፅዮነ’ ግዶሶና፤ ሽን ታ ህንተዉ ኬሀና፤ ህንተ ማዱን ፓና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti, ‘Oonika koyonnanne boretida Xiyoone’ gidoosona; shin ta hintew keehana; hinte madunthaa pathana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተን ግን መልሼ ጤነኛ አደርግሃለሁ፤ ቍስልህንም እፈውሳለሁ፤’ ይላል እግዚአብሔር ። ‘የተናቀች፣ ማንም የማይፈልጋት ጽዮን’ ብለውሃልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠላቶቻችሁ ‘ጽዮን እንደ ተጣለች መቅረትዋ ነው፤ የሚጠነቀቅላትም የለም’ ቢሉም፥ እኔ ጤንነታችሁን እንደገና እመልስላችኋለሁ፤ ቊስላችሁንም እፈውሳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሓደኳ ዘይግደሰላ ድርብይቲ ፅዮን ኢሎም ሰምዮምኺ እዮምሞ፥ ኣነ ንኸጥዕየኪ፥ ንቝስልኺውን ከሕውዮ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”