Jeremiah 30:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵሎም ኣፍቀርቲኻ ረሲዖምኻ። ንሳቶም ኣይደልዩኻን እዮም፤ ብሰንኪ ብዙሕ ኣበሳኻ፡ ብቍስሊ ጸላኢ፡ ብመቕጻዕቲ ጨካን ወቒዐካ እየ እሞ። ሓጢኣትኩም በዝሐ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወዳ​ጆ​ችህ ሁሉ ረስ​ተ​ው​ሃል፤ አይ​ፈ​ል​ጉ​ህ​ምም፤ በደ​ልህ ታላቅ ስለ ሆነ፥ ኀጢ​አ​ት​ህም ስለ በዛ፥ በጠ​ላት ማቍ​ሰ​ልና በጨ​ካኝ ቅጣት አቍ​ስ​ዬ​ሃ​ለ​ሁና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ውሽሞችህ ሁሉ ረስተውሃል አይፈልጉህምም፤ በደልህ ታላቅ ስለሆነ ኃጢአትህም ስለ በዛ፥ በጠላት ማቍሰልና በጨካኝ ቅጣት አቍስዬሃለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ውሽሞችህ ሁሉ ረስተውሃል አይፈልጉህምም፤ በደልህ ታላቅ ስለሆነ ኃጢአትህም ስለ በዛ፥ ጨካኝ ሰው እንደሚቀጣው ጠላትም እንደሚያቆስለው አቁስዬሃለሁና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ሲቆቱ ኡባቱ ህንተና ዶጌድኖ፤ ኡንቱንቱ ህንተባ ግድክኖ። ህንተና ሞርክያዳን ሾጫድ፤ መቀ ባይና አሳይ ሙሪያዋዳን ሙራድ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ባይዙ ዳልጌዳ፤ ህንተ ናጋራይካ ዳሬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte siik'otuu ubbatuu hinttena dogeeddino; unttunttu hinttebaa giddikkino. Hinttena morkkiyaadan shoc'aad; mek'etsi bayinna Asay muriyaawaadan muraaddi. Ayaw gooppe, hintte bayzzuu dalggeedda; hintte nagaraykka dareedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte laggeti ubbay inttena dogida; istti intte gishshas wudettettenna; tani inttena morkke shociza mala shocadis; menxe iita asa mala ta inttena qaxxayadis. Gaasoykka intte qohoy gita; intte nagaraykka daro.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ላጌቲ ኡባይ ኢንቴና ዶጊዳ፤ ኢስቲ ኢንቴ ጊሻስ ዉዴቴቴና፤ ታኒ ኢንቴና ሞርኬ ሾጪዛ ማላ ሾጫዲስ፤ ሜንጼ ኢታ ኣሳ ማላ ታ ኢንቴና ቃጻያዲስ። ጋሶይካ ኢንቴ ቆሆይ ጊታ፤ ኢንቴ ናጋራይካ ዳሮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ዶሰይሳት ህንተና ዶግዶሶና፤ ኤንቲ ህንተባ ዉዳ ጎኮና። ህንተ ባላይነ ህንተ ናጋራይ ዳሮ ግድያ ግሾ፥ ታ ህንተና ሞርከዳ ሾጫስ፤ ቃይ ባይና ሴራስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte doseysati hintena dogidosona; enti hintebaa wuda gookona. Hinte balaynne hinte nagaray daro gidiya gisho, ta hintena morkeda shocas; qadhey bayna seeras.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወዳጆችህ ሁሉ ረስተውሃል፤ ስለ አንተም ግድ የላቸውም። ጠላት እንደሚመታ መታሁህ፤ እንደ ጨካኝም ቀጣሁህ፤ በደልህ ታላቅ፣ ኀጢአትህም ብዙ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወዳጆቻችሁ ሁሉ ረስተዋችኋል፤ እነርሱ እናንተን አይፈልጉአችሁም፤ ኃጢአታችሁ የበዛ፥ ክፋታችሁም እጅግ ከፍ ያለ ስለ ሆነ፥ እንደ ጠላት መታኋችሁ፤ ያለ ርኅራኄም ቀጣኋችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ፈተውትኻ ረስዑኻ፤ ብኣኻውን ኣይግደሱን፤ ብሰንኪ ዓብዪ በደልካን፥ ሓጢኣትካውን ስለ ዝበዝሐን፥ ከም ፀላኢ ቐፃዕኹኻ፤ እወ፥ መቕፃዕትኻ ብርቱዕ ነበረ።