Jeremiah 30:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣፍቀርቲኻ ረሲዖምኻ። ንሳቶም ኣይደልዩኻን እዮም፤ ብሰንኪ ብዙሕ ኣበሳኻ፡ ብቍስሊ ጸላኢ፡ ብመቕጻዕቲ ጨካን ወቒዐካ እየ እሞ። ሓጢኣትኩም በዝሐ እዩ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወዳጆችህ ሁሉ ረስተውሃል፤ አይፈልጉህምም፤ በደልህ ታላቅ ስለ ሆነ፥ ኀጢአትህም ስለ በዛ፥ በጠላት ማቍሰልና በጨካኝ ቅጣት አቍስዬሃለሁና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውሽሞችህ ሁሉ ረስተውሃል አይፈልጉህምም፤ በደልህ ታላቅ ስለሆነ ኃጢአትህም ስለ በዛ፥ በጠላት ማቍሰልና በጨካኝ ቅጣት አቍስዬሃለሁና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውሽሞችህ ሁሉ ረስተውሃል አይፈልጉህምም፤ በደልህ ታላቅ ስለሆነ ኃጢአትህም ስለ በዛ፥ ጨካኝ ሰው እንደሚቀጣው ጠላትም እንደሚያቆስለው አቁስዬሃለሁና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሲቆቱ ኡባቱ ህንተና ዶጌድኖ፤ ኡንቱንቱ ህንተባ ግድክኖ። ህንተና ሞርክያዳን ሾጫድ፤ መቀ ባይና አሳይ ሙሪያዋዳን ሙራድ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ባይዙ ዳልጌዳ፤ ህንተ ናጋራይካ ዳሬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte siik'otuu ubbatuu hinttena dogeeddino; unttunttu hinttebaa giddikkino. Hinttena morkkiyaadan shoc'aad; mek'etsi bayinna Asay muriyaawaadan muraaddi. Ayaw gooppe, hintte bayzzuu dalggeedda; hintte nagaraykka dareedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte laggeti ubbay inttena dogida; istti intte gishshas wudettettenna; tani inttena morkke shociza mala shocadis; menxe iita asa mala ta inttena qaxxayadis. Gaasoykka intte qohoy gita; intte nagaraykka daro. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ላጌቲ ኡባይ ኢንቴና ዶጊዳ፤ ኢስቲ ኢንቴ ጊሻስ ዉዴቴቴና፤ ታኒ ኢንቴና ሞርኬ ሾጪዛ ማላ ሾጫዲስ፤ ሜንጼ ኢታ ኣሳ ማላ ታ ኢንቴና ቃጻያዲስ። ጋሶይካ ኢንቴ ቆሆይ ጊታ፤ ኢንቴ ናጋራይካ ዳሮ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ዶሰይሳት ህንተና ዶግዶሶና፤ ኤንቲ ህንተባ ዉዳ ጎኮና። ህንተ ባላይነ ህንተ ናጋራይ ዳሮ ግድያ ግሾ፥ ታ ህንተና ሞርከዳ ሾጫስ፤ ቃይ ባይና ሴራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte doseysati hintena dogidosona; enti hintebaa wuda gookona. Hinte balaynne hinte nagaray daro gidiya gisho, ta hintena morkeda shocas; qadhey bayna seeras. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወዳጆችህ ሁሉ ረስተውሃል፤ ስለ አንተም ግድ የላቸውም። ጠላት እንደሚመታ መታሁህ፤ እንደ ጨካኝም ቀጣሁህ፤ በደልህ ታላቅ፣ ኀጢአትህም ብዙ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወዳጆቻችሁ ሁሉ ረስተዋችኋል፤ እነርሱ እናንተን አይፈልጉአችሁም፤ ኃጢአታችሁ የበዛ፥ ክፋታችሁም እጅግ ከፍ ያለ ስለ ሆነ፥ እንደ ጠላት መታኋችሁ፤ ያለ ርኅራኄም ቀጣኋችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ፈተውትኻ ረስዑኻ፤ ብኣኻውን ኣይግደሱን፤ ብሰንኪ ዓብዪ በደልካን፥ ሓጢኣትካውን ስለ ዝበዝሐን፥ ከም ፀላኢ ቐፃዕኹኻ፤ እወ፥ መቕፃዕትኻ ብርቱዕ ነበረ። |