Jeremiah 30:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ቍስልካ ዘይፍወስ፡ ቍስሊኻውን ብርቱዕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ስብራትህ የማይፈወስ፥ ቍስልህም ክፉ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስብራትህ የማይፈወስ ቍስልህም ክፉ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ እንዲህ ይላል፦ ስብራትህ የማይፈወስ ቁስልህም የማይሽር ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ደሸይ ፓጸናዋ፤ ህንተ ማዱይካ ኢታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte deshetsay pas'ennawaa; hintte madutsaykka iita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Intte meqoy koolettenna; intte madunththay paxenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢንቴ ሜቆይ ኮሌቴና፤ ኢንቴ ማዱንይ ፓጼና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተ መቆይ ኮለተና፤ ህንተ ማዱንይ ፓፀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinte meqoy kooletenna; hinte madunthay paxenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ስብራትህ የማይጠገን፣ ቍስልህም የማይድን ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ይላል፦ “ቊስላችሁ የማይፈወስ፥ ጒዳታችሁም ከባድ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስብራትካ ዘይፅገን፥ ቍስልኻውን ብርቱዕ እዩ። |