Jeremiah 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ድማ፡ ብሰንኪ ኵሉ እቲ ፍንፉን እስራኤል ዝዘመየሉ ምኽንያት፡ ምስ ገደፍክዋ፡ ናይ ፍትሕ ወረቐት ምስ ሃባ ድማ ረኣኹ። እታ ጠላምት ሓፍታ ይሁዳ ግና ኣይፈርሐትን፡ ከይዳ ኣመንዝራ እውን ተጻወተት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዳተኛዪቱም እስራኤል እንዳመነዘረች አየሁ፤ የፍችዋንም ደብዳቤ በእጅዋ ሰጥቼ ሰደድኋት፤ ጎስቋላ እኅቷ ይሁዳ ግን በዚያ አልፈራችም፤ እርስዋም ደግሞ ሄዳ አመነዘረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዳተኛይቱም እስራኤል ስላመነዘረች ስለዚህ ፈትቻታለሁ የፍችዋንም ወረቀት ሰጥቻታለሁ፤ አታላይ እኅትዋ ይሁዳ ግን እንዳልፈራች እርስዋም ደግሞ ሄዳ እንደ ጋለሞተች አየሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዳተኛይቱም እስራኤል ስላመነዘረች ስለዚህ ፈትቻታለሁ፤ የፍችዋንም ወረቀት ሰጥቻታለሁ፤ አታላይ እኅትዋ ይሁዳ ግን እንዳልፈራች እርሷም ደግሞ ሄዳ እንደ አመነዘረች አየሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አማኑ ባይና እስራኤሊ ዳሮ ገደ ሻርሙጼዳ ድራዉ፥ ፓራማ እማደ እዞ የዳድ። ሄዋ ግድናካ እስራኤሊ ምቻታ፥ አማነተና ይሁዳ ያየናዋ ታን በኣድ፤ አካ ከሳደ ሻርሙጻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ammanuu bayinna Israa'eelii daro gede sharmus'eedda diraw, paramaa immaade izo yeddaad. Hewaa gidinakka Israa'eelii michchata, ammanettena Yihudaa yayyenawaa taani be'aad; akka kesaade sharmus'aaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ammanoy baynda Isra7eele dereti laymatida gishshas anjjo waraqata imma yeddadis; Isra7eele michcho ammanettontta Yuhudaykka hayssa be7ashe yayyontta kezada laymatishin be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣማኖይ ባይንዳ ኢስራኤሌ ዴሬቲ ላይማቲዳ ጊሻስ ኣንጆ ዋራቃታ ኢማ ዬዳዲስ፤ ኢስራኤሌ ሚቾ ኣማኔቶንታ ዩሁዳይካ ሃይሳ ቤኣሼ ያዮንታ ኬዛዳ ላይማቲሺን ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አማኖይ ባይና እስራኤለይ ዳሮ ዎደ ላይማትዳ ግሾ ፕርማ እማዳ እዮ የዳስ። ሄስ ሀንንካ እስራኤለ ምችያ፥ አማነቶና ይሁድ፥ ያዮናይሳ ታ በአስ፤ እያካ ከያዳ ላይማታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ammanoy bayna Isra7eele daro wode laymatida gisho pirima immada iyo yeddas. Hessi haninka Isra7eele michiya, ammanetona Yihudi, yayyonnaysa ta be7as; iyaka keyada laymatasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለከዳተኛዪቱ እስራኤል ስለ ምንዝርናዋ ሁሉ የፍች ወረቀቷን ሰጥቼ አባረርኋት። ከሓዲዋ እኅቷ ይሁዳም ይህን አይታ እንዳልፈራች አየሁ፤ ወጥታም አመነዘረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤል እኔን ማምለክዋን ትታ የጣዖት አምልኮን ተከተለች፤ ይህንንም ስታደርግ የተውኳት መሆኔን ይሁዳ ተመልክታለች፤ እምነት የማይጣልባት የእስራኤል እኅት ይሁዳ ፍርሀት አላደረባትም፤ እርስዋም በበኩልዋ ጣዖት አምላኪ ሆናለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዛ ኸዳዕ እስራኤል ብሰንኪ ዝሙታ ኸም ዝፈታሕኽዋ ዘመልክት ፅሑፍውን ከም ዝሃብክዋ፥ ሪኣ እታ ጠላሚት ሓፍታ ይሁዳ ኣይፈርሐትን፤ ከይዳውን ከም ዘመንዘረት ረአኹ! |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዛ ኸዳዕ እስራኤል እኳ ብምኽንያት ኲሉ ዝሙታ ፈቲሔያ፡ ጽሕፈት መፍትሒኣውን ሂበያ ኸሎኹስ፡ እታ ጠላሚት ሓብታ ይሁዳ ኸም ዘይሰክሔት፡ ኤረ ኸይዳ ኸም ዘመንዘረት ርኤኹ። |