Jeremiah 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ድማ፡ ብሰንኪ ኵሉ እቲ ፍንፉን እስራኤል ዝዘመየሉ ምኽንያት፡ ምስ ገደፍክዋ፡ ናይ ፍትሕ ወረቐት ምስ ሃባ ድማ ረኣኹ። እታ ጠላምት ሓፍታ ይሁዳ ግና ኣይፈርሐትን፡ ከይዳ ኣመንዝራ እውን ተጻወተት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከዳ​ተ​ኛ​ዪ​ቱም እስ​ራ​ኤል እን​ዳ​መ​ነ​ዘ​ረች አየሁ፤ የፍ​ች​ዋ​ንም ደብ​ዳቤ በእ​ጅዋ ሰጥቼ ሰደ​ድ​ኋት፤ ጎስ​ቋላ እኅቷ ይሁዳ ግን በዚያ አል​ፈ​ራ​ችም፤ እር​ስ​ዋም ደግሞ ሄዳ አመ​ነ​ዘ​ረች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከዳተኛይቱም እስራኤል ስላመነዘረች ስለዚህ ፈትቻታለሁ የፍችዋንም ወረቀት ሰጥቻታለሁ፤ አታላይ እኅትዋ ይሁዳ ግን እንዳልፈራች እርስዋም ደግሞ ሄዳ እንደ ጋለሞተች አየሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዳተኛይቱም እስራኤል ስላመነዘረች ስለዚህ ፈትቻታለሁ፤ የፍችዋንም ወረቀት ሰጥቻታለሁ፤ አታላይ እኅትዋ ይሁዳ ግን እንዳልፈራች እርሷም ደግሞ ሄዳ እንደ አመነዘረች አየሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አማኑ ባይና እስራኤሊ ዳሮ ገደ ሻርሙጼዳ ድራዉ፥ ፓራማ እማደ እዞ የዳድ። ሄዋ ግድናካ እስራኤሊ ምቻታ፥ አማነተና ይሁዳ ያየናዋ ታን በኣድ፤ አካ ከሳደ ሻርሙጻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ammanuu bayinna Israa'eelii daro gede sharmus'eedda diraw, paramaa immaade izo yeddaad. Hewaa gidinakka Israa'eelii michchata, ammanettena Yihudaa yayyenawaa taani be'aad; akka kesaade sharmus'aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ammanoy baynda Isra7eele dereti laymatida gishshas anjjo waraqata imma yeddadis; Isra7eele michcho ammanettontta Yuhudaykka hayssa be7ashe yayyontta kezada laymatishin be7adis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣማኖይ ባይንዳ ኢስራኤሌ ዴሬቲ ላይማቲዳ ጊሻስ ኣንጆ ዋራቃታ ኢማ ዬዳዲስ፤ ኢስራኤሌ ሚቾ ኣማኔቶንታ ዩሁዳይካ ሃይሳ ቤኣሼ ያዮንታ ኬዛዳ ላይማቲሺን ቤኣዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አማኖይ ባይና እስራኤለይ ዳሮ ዎደ ላይማትዳ ግሾ ፕርማ እማዳ እዮ የዳስ። ሄስ ሀንንካ እስራኤለ ምችያ፥ አማነቶና ይሁድ፥ ያዮናይሳ ታ በአስ፤ እያካ ከያዳ ላይማታሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ammanoy bayna Isra7eele daro wode laymatida gisho pirima immada iyo yeddas. Hessi haninka Isra7eele michiya, ammanetona Yihudi, yayyonnaysa ta be7as; iyaka keyada laymatasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለከዳተኛዪቱ እስራኤል ስለ ምንዝርናዋ ሁሉ የፍች ወረቀቷን ሰጥቼ አባረርኋት። ከሓዲዋ እኅቷ ይሁዳም ይህን አይታ እንዳልፈራች አየሁ፤ ወጥታም አመነዘረች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤል እኔን ማምለክዋን ትታ የጣዖት አምልኮን ተከተለች፤ ይህንንም ስታደርግ የተውኳት መሆኔን ይሁዳ ተመልክታለች፤ እምነት የማይጣልባት የእስራኤል እኅት ይሁዳ ፍርሀት አላደረባትም፤ እርስዋም በበኩልዋ ጣዖት አምላኪ ሆናለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዛ ኸዳዕ እስራኤል ብሰንኪ ዝሙታ ኸም ዝፈታሕኽዋ ዘመልክት ፅሑፍውን ከም ዝሃብክዋ፥ ሪኣ እታ ጠላሚት ሓፍታ ይሁዳ ኣይፈርሐትን፤ ከይዳውን ከም ዘመንዘረት ረአኹ!
Amharic Tigrinya 2011 ነዛ ኸዳዕ እስራኤል እኳ ብምኽንያት ኲሉ ዝሙታ ፈቲሔያ፡ ጽሕፈት መፍትሒኣውን ሂበያ ኸሎኹስ፡ እታ ጠላሚት ሓብታ ይሁዳ ኸም ዘይሰክሔት፡ ኤረ ኸይዳ ኸም ዘመንዘረት ርኤኹ።