Jeremiah 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብዘመን ንጉስ ዮስያስ እውን፡ እቲ ፍንፉን እስራኤል ዝገበሮዶ ርኢኻዮ፧ ኣብ ነፍሲ ወከፍ ነዋሕቲ ከረንን ኣብ ትሕቲ ነፍሲ ወከፍ ለምለም ኣግራብን ደይባ፡ ኣብኡ ድማ ኣመንዝራ ትገብር ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፥ “ከዳተኛዪቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ፥ ወደ ለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች፤ በዚያም አመነዘረች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ። ከዳተኛይቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ ከለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች በዚያም ጋለሞተች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በንጉሡ በኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፦ “ከዳተኛይቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ወደ ረዘመው ተራራ ሁሉ ከለመለመ ዛፍም ሁሉ በታች ሄደች በዚያም አመነዘረች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካቲ እዮስያስ ካተቴዳ ላይ፥ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀና አማኑ ባይና እስራኤላታ ኦዳዋ ኔን በኣድ? አ ደርያ ኡባ ቦላነ ዳሻ ምቱ ኡባ ጋርሳ ባደ፥ ያን ሻርሙጻዱ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaatii Iyoosiyaasi kaateteedda laytsi, Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Hanna ammanuu bayinna Israa'eelata ootseeddawaa neeni be'aaddi? Aa deriyaa ubbaa bollanne daashsha mitsatuu ubbaa garssa baade, yan sharmus'aaddu. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawo Iyosiyaasi kawotida layth GODAY taas, «Hanna ammanoy baynda Isra7eeley ooththidayssa neni be7adii? Iza dhoqqa zumbullata bolla kezada daashsha miththata garsan laymatadus. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎ ኢዮሲያሲ ካዎቲዳ ላይ ጎዳይ ታስ፥ «ሃና ኣማኖይ ባይንዳ ኢስራኤሌይ ኦዳይሳ ኔኒ ቤኣዲ? ኢዛ ቃ ዙምቡላታ ቦላ ኬዛዳ ዳሻ ሚታ ጋርሳን ላይማታዱስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዋ እዮስያሳ ዎደ ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “አማኖይ ባይና እስራኤለይ ኦዳባ ነ በአዲ? እያ ደረ ቦላነ ዳሻ ም ኡባ ጋርስ ባዳ ያን ላይማታሱ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawa Iyosyaasa wode Goday taako haysada yaagis: “Ammanoy bayna Isra7eeley oothidaba ne be7adii? Iya dere bollanne daashsha mitha ubbaa garsi bada yan laymatasu. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በንጉሥ ኢዮስያስ ዘመን እንዲህ አለኝ፤ “ከዳተኛዪቱ እስራኤል ያደረገችውን አየህን? ከፍ ወዳለው ኰረብታ ሁሉ ወጥታ፣ ወደ ለመለመው ዛፍ ሥር ሁሉ ሄዳ በዚያ አመነዘረች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢዮስያስ በነገሠበት ዘመን እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “እምነት አጒዳይ የሆነችው እስራኤል ምን እንዳደረገች አይተሃልን? እርስዋ ከእኔ ተለይታ በየከፍተኛው ተራራና በየለመለመው ዛፍ ሥር ጣዖትን በማምለክ ርኲሰትን ፈጽማለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮስያስ ነጊሱ ኣብ ዝነበረሉ ዘመን እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “እዛ ኸዳዕ እስራኤል ዝገበረቶዶ ርኢኻ? ኣብ ኵሉ ነዋሕቲ እምባታትን ኣብ ትሕቲ ዅሉ ዝለምዐ ኣእዋምን ከይዳ ኣመንዘረት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ብዘመን ንጉስ ዮስያስ ከምዚ በለኒ፡ እዛ ኸዳዕ እስራኤል ዝገበረቶዶ ርኢኻ ኣብ ነነዋሕቲ ኣኽራንን ኣብ ዘዝለምዔ ኣእዋምን ከይዳ ኣብኡ ኣመንዘረት። |