Jeremiah 3:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል መገዶም ጠውዮም ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝረስዕዎ፡ ኣብ በረኽቲ ድምጺ ብኽያትን ልመናን ተሰምዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በመ​ን​ገ​ዳ​ቸው ዐም​ጸ​ዋ​ልና፥ ቅዱስ አም​ላ​ካ​ቸ​ው​ንም ረስ​ተ​ዋ​ልና ከብዙ ሰዎች ድምፅ ተሰማ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ልቅ​ሶና ጩኸ​ትም ተሰማ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆች መንገዳቸውን አጣምመዋልና፥ አምላካቸውንም እግዚአብሔርን ረስተዋልና በወናዎች ኮረብቶች ላይ የልመናቸውና ልቅሶአቸው ድምፅ ተሰማ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ልጆች መንገዳቸውን አጣምመዋልና፥ አምላካቸውንም ጌታን ረስተዋልና በተራቈቱ ኮረብቶች ላይ የልመናቸው የለቅሶ ድምፅ ተሰማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አየንቶ ባይና ቃ ደረቱዋ ቦላን ኮሻይ ስሰቴ፤ ሄዌነ፥ እስራኤልያ አሳ ዬኩዋነ ዋትዋቱዋ። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦግያ ጌላዬድኖነ መና ጎዳ ባረንቱ ጾሳ ዶጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayentto bayinna d'ok'k'a deretuwaa bollan kooshshay sisettee; hewenne, Israa'eeliyaa asaa yeekuwaanne watiwatuwaa. Ayaw gooppe, unttunttu barenttu ogiyaa geellayeedinonne Med'inaa Godaa barenttu S'oossaa dogeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti GODAA bantta Xoossaa balidi bantta oge geellasida gishshas Isra7eele deraa waasoy, misha yeehoy aykkoy baynda zumbullata bolla siyettees;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ጎዳ ባንታ ጾሳ ባሊዲ ባንታ ኦጌ ጌላሲዳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ዴራ ዋሶይ፥ ሚሻ ዬሆይ ኣይኮይ ባይንዳ ዙምቡላታ ቦላ ሲዬቴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ኦግያ ጌላይዳ ግሾነ ባንታ ፆሳ አግዳ ግሾ ማንቆ ዙማታፐ እስራኤለ አሳ ዋሶይነ ዬሆይ ስኤቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta ogiya geellayida gishonne banta Xoossaa aggida gisho manqo zumatape Isra7eele asaa waasoynne yeehoy si7etees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር አምላካቸውን በመርሳት፣ መንገዳቸውን አጣመዋልና፣ የእስራኤል ሕዝብ ጩኸት፣ አሳዛኝ ልቅሶ ባድማ ከሆኑት ኰረብታዎች ተሰማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልምላሜ በሌለባቸው ኰረብቶች ራስ ላይ ድምፅ ይሰማል፤ ይህም ድምፅ፥ የእስራኤል ሕዝብ እግዚአብሔር አምላካቸውን በመርሳት ኃጢአት ሲሠሩ ኖረው፥ አሁን በመጸጸት የሚያሰሙት የለቅሶና የልመና ድምፅ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መንገዶም ስለ ዘበላሾዉን፥ ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝረስዑን፥ ድምፂ ብኽያትን ምህለላን ደቂ እስራኤል፥ ኣብ እምባታት ተሰምዐ።
Amharic Tigrinya 2011 መገዶም ስለ ዘበላሸውን ንእግዚኣብሄር ኣምላኾም ስለ ዝረስዑን፡ ድምጺ ኣብ ኲርባታት ተሰምዔ፡ ንሱውን ብኽያትን ምህለላን ደቂ እስራኤል እዩ።