Jeremiah 3:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ግና፡ ከመይ ገይረ ኣብ መንጎ ቈልዑ ከቐምጠኩም፡ ካብ ሰራዊት ኣህዛብ ድማ ጽብቕቲ ምድሪ፡ ጽብቕቲ ርስቲ ክህበኩም፧ ኣነ ድማ፡ ኣቦይ ክትብለኒ ኣሎካ፤ ካባይ ድማ ኣይክረሓቕን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እኔም፦ ይሁን አልሁ፤ በወ​ን​ዶች ልጆች መካ​ከል እሾ​ም​ሃ​ለሁ፤ አሕ​ዛ​ብን የሚ​ገዛ ሁሉን ቻይ የሆነ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ርስት የተ​መ​ረ​ጠ​ች​ውን ምድር ለአ​ንተ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ፤ አባቴ ትለ​ኛ​ለህ፤ ከእ​ኔም አት​መ​ለ​ስም አልሁ ብለ​ሃ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ ግን። ከወንዶች ልጆች ጋር እንዴት አደርግሻለሁ? ያማረችውንስ ምድር የከበረችውን የአሕዛብን ሠራዊት ርስት እንዴት እሰጥሻለሁ? ብዬ ነበር። ደግሞ። አባቴ ብለሽ ትጠሪኛለሽ እኔንም ከመከተል አትመለሽም ብዬ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ግን፦ “‘ከወንዶች ልጆች ጋር እንዴት አስቀምጥሻለሁ? ያማረችውንስ ምድር እጅግ የከበረችውን የአሕዛብን ርስት እንዴት እሰጥሻለሁ? ብዬ ነበር። ደግሞ፦ አባቴ ብለሽ ትጠሪኛለሽ፤ እኔንም ከመከተል አትመለሽም ብዬ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፤ “ታን ህንተና አቱማ ናናቱዋዳን ዎታ ዎነንቶነ፥ ፓጻ ቢታ፥ ካዉተ ኡባፐ አደ፥ ሎእያ ቢታ ዎታ ላትሳነንቶነ ቆፓድ። ቃይ ታና፥ ‘ታ አቦ’ ጊደ ጼሳናነ ታና ካልያሳፐ ጉየ ስምክኖ ጋደ ቆፓድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday; «Taani hinttena attuma naanatuwaadan woota wotsanenttonne, pas'a biittaa, kawutetsaa ubbaappe aad'd'iide, lo"iyaa biittaa woota laatissanenttonne k'oppaad. K'ay taana, ‹Ta aaboo› giide s'eesananne taana kaalliyaasaappe guyye simmikkino gaade k'oppaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani nena attuma nayta mala wostta woththanaakko, doorettida biittayonne ay kawoteththika demmontta lo7o biittayo nena laatissana qoppadis. Qasse tana, ‹Ta aawawu!› gaada xeygana misatides; tana kaallizasoppe guye simmontta misatadasa;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ኔና ኣቱማ ናይታ ማላ ዎስታ ዎናኮ፥ ዶሬቲዳ ቢታዮኔ ኣይ ካዎቴካ ዴሞንታ ሎኦ ቢታዮ ኔና ላቲሳና ቆፓዲስ። ቃሴ ታና፥ ‹ታ ኣዋዉ!› ጋዳ ጼይጋና ሚሳቲዴስ፤ ታና ካሊዛሶፔ ጉዬ ሲሞንታ ሚሳታዳሳ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ህንተና ናአ ኤካዳ፥ ቢታ ኡባፈ ሎእያነ አራዳ ቢታ ህንተዉ እማናዉ ኮያስ። ‘ታ አዋዉ’ ግድ ፄጋናነ ታና ካላና ጋዳ ቆፓስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta hintena na7atho ekada, biitta ubbaafe lo77iyanne aradda biitta hintew immanaw koyas. ‘Ta aawaw’ gidi xeegananne tana kaallana gada qopas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እኔም፣ “ ‘የተመረጠችውን ምድር፣ የትኛውም ሕዝብ ያላገኘውን የተዋበች ርስት ልሰጥሽ፣ እንደ ወንዶች ልጆቼ ምንኛ በደስታ ልቍጠርሽ’ አልሁ፤ ‘አባቴ’ ብለሽ የምትጠሪኝ፣ እኔንም ከመከተል ዘወር የማትዪ መስሎኝ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እስራኤል ሆይ! አንቺን እንደ ልጅ አድርጌ በመቀበል፥ ከዓለም እጅግ የተዋበችውንና ለም የሆነችውን ምድር ልሰጥሽ ፈለግኹ፤ ‘አባት’ ብለሽ እንድትጠሪኝና ዳግመኛ ከእኔ እንዳትርቂ በመጠበቅ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣነ ግና ምስ ውሉድ ገይረ፥ ካብ ኵሉ ዝበልፅ ምሩፅ ምድሪ ርስቲ ኣህዛብ፥ ክህበኪ እየ ኢለ ነበርኩ። ንስኺ እውን ‘ኣቦይ’ ኢልኪ ኽትፅውዕኒ፥ ንኣይ ካብ ምኽታልውን፥ ኣይትምለስን ኢለ ነበርኩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ግና ምስ ውሉድ ገይረ ኻብ ኲሉ ዚበልጽ ጥዑም ምድሪ፡ ርስቲ ኣህዛብ ክህበኪ እየ፡ ኢለ ነበርኩ። ንስኺ፡ ኣቦየ፡ ኢልኪ ኽትጽውዕኒ፡ ካባይ ድማ ኣይክትርሕቅን ኢኺ፡ ኢለውን ነበርኩ።