Jeremiah 3:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ግና፡ ከመይ ገይረ ኣብ መንጎ ቈልዑ ከቐምጠኩም፡ ካብ ሰራዊት ኣህዛብ ድማ ጽብቕቲ ምድሪ፡ ጽብቕቲ ርስቲ ክህበኩም፧ ኣነ ድማ፡ ኣቦይ ክትብለኒ ኣሎካ፤ ካባይ ድማ ኣይክረሓቕን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እኔም፦ ይሁን አልሁ፤ በወንዶች ልጆች መካከል እሾምሃለሁ፤ አሕዛብን የሚገዛ ሁሉን ቻይ የሆነ የእግዚአብሔርን ርስት የተመረጠችውን ምድር ለአንተ እሰጥሃለሁ፤ አባቴ ትለኛለህ፤ ከእኔም አትመለስም አልሁ ብለሃልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ ግን። ከወንዶች ልጆች ጋር እንዴት አደርግሻለሁ? ያማረችውንስ ምድር የከበረችውን የአሕዛብን ሠራዊት ርስት እንዴት እሰጥሻለሁ? ብዬ ነበር። ደግሞ። አባቴ ብለሽ ትጠሪኛለሽ እኔንም ከመከተል አትመለሽም ብዬ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ግን፦ “‘ከወንዶች ልጆች ጋር እንዴት አስቀምጥሻለሁ? ያማረችውንስ ምድር እጅግ የከበረችውን የአሕዛብን ርስት እንዴት እሰጥሻለሁ? ብዬ ነበር። ደግሞ፦ አባቴ ብለሽ ትጠሪኛለሽ፤ እኔንም ከመከተል አትመለሽም ብዬ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፤ “ታን ህንተና አቱማ ናናቱዋዳን ዎታ ዎነንቶነ፥ ፓጻ ቢታ፥ ካዉተ ኡባፐ አደ፥ ሎእያ ቢታ ዎታ ላትሳነንቶነ ቆፓድ። ቃይ ታና፥ ‘ታ አቦ’ ጊደ ጼሳናነ ታና ካልያሳፐ ጉየ ስምክኖ ጋደ ቆፓድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday; «Taani hinttena attuma naanatuwaadan woota wotsanenttonne, pas'a biittaa, kawutetsaa ubbaappe aad'd'iide, lo"iyaa biittaa woota laatissanenttonne k'oppaad. K'ay taana, ‹Ta aaboo› giide s'eesananne taana kaalliyaasaappe guyye simmikkino gaade k'oppaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani nena attuma nayta mala wostta woththanaakko, doorettida biittayonne ay kawoteththika demmontta lo7o biittayo nena laatissana qoppadis. Qasse tana, ‹Ta aawawu!› gaada xeygana misatides; tana kaallizasoppe guye simmontta misatadasa; |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ኔና ኣቱማ ናይታ ማላ ዎስታ ዎናኮ፥ ዶሬቲዳ ቢታዮኔ ኣይ ካዎቴካ ዴሞንታ ሎኦ ቢታዮ ኔና ላቲሳና ቆፓዲስ። ቃሴ ታና፥ ‹ታ ኣዋዉ!› ጋዳ ጼይጋና ሚሳቲዴስ፤ ታና ካሊዛሶፔ ጉዬ ሲሞንታ ሚሳታዳሳ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ህንተና ናአ ኤካዳ፥ ቢታ ኡባፈ ሎእያነ አራዳ ቢታ ህንተዉ እማናዉ ኮያስ። ‘ታ አዋዉ’ ግድ ፄጋናነ ታና ካላና ጋዳ ቆፓስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta hintena na7atho ekada, biitta ubbaafe lo77iyanne aradda biitta hintew immanaw koyas. ‘Ta aawaw’ gidi xeegananne tana kaallana gada qopas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እኔም፣ “ ‘የተመረጠችውን ምድር፣ የትኛውም ሕዝብ ያላገኘውን የተዋበች ርስት ልሰጥሽ፣ እንደ ወንዶች ልጆቼ ምንኛ በደስታ ልቍጠርሽ’ አልሁ፤ ‘አባቴ’ ብለሽ የምትጠሪኝ፣ እኔንም ከመከተል ዘወር የማትዪ መስሎኝ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እስራኤል ሆይ! አንቺን እንደ ልጅ አድርጌ በመቀበል፥ ከዓለም እጅግ የተዋበችውንና ለም የሆነችውን ምድር ልሰጥሽ ፈለግኹ፤ ‘አባት’ ብለሽ እንድትጠሪኝና ዳግመኛ ከእኔ እንዳትርቂ በመጠበቅ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣነ ግና ምስ ውሉድ ገይረ፥ ካብ ኵሉ ዝበልፅ ምሩፅ ምድሪ ርስቲ ኣህዛብ፥ ክህበኪ እየ ኢለ ነበርኩ። ንስኺ እውን ‘ኣቦይ’ ኢልኪ ኽትፅውዕኒ፥ ንኣይ ካብ ምኽታልውን፥ ኣይትምለስን ኢለ ነበርኩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ ግና ምስ ውሉድ ገይረ ኻብ ኲሉ ዚበልጽ ጥዑም ምድሪ፡ ርስቲ ኣህዛብ ክህበኪ እየ፡ ኢለ ነበርኩ። ንስኺ፡ ኣቦየ፡ ኢልኪ ኽትጽውዕኒ፡ ካባይ ድማ ኣይክትርሕቅን ኢኺ፡ ኢለውን ነበርኩ። |