Jeremiah 3:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣ ቤት ይሁዳ ምስ ቤት እስራኤል ኪመላለሳ እየን፣ ካብ ምድሪ ሰሜን ድማ ናብታ ንኣቦታትኩም ርስቲ ዝሃብክዋ ምድሪ ክእከቡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ዘመን የይ​ሁዳ ቤት ወደ እስ​ራ​ኤል ቤት ይሄ​ዳል፤ በአ​ን​ድም ሆነው ከሰ​ሜን ምድር ርስት አድ​ርጌ ለአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ወደ ሰጠ​ኋት ምድር ይመ​ጣሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ዘመን የይሁዳ ቤት ወደ እስራኤል ቤት ይሄዳል፤ በአንድም ሆነው ከሰሜን ምድር ርስት አድርጌ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋት ምድር ይመጣሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም ዘመን የይሁዳ ቤት ወደ እስራኤል ቤት ይሄዳሉ፤ በአንድም ሆነው ከሰሜን ምድር ርስት አድርጌ ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋት ምድር ይመጣሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላሳቱዋን ይሁዳ አሳቱ እስራኤልያ አሳቱዋና እትፐ ጋከቲደ፥ ሁጲሳ ባጋ ቢታፐ ታን ካሰ ህንተ አዎቱዋ ላትሴዳ ቢታ እትፐ ያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassatuwaan Yihudaa asatuu Israa'eeliyaa asatuwaana ittippe gakketiide, huup'issa bagga biittaappe taani kase hintte aawotuwaa laatisseedda biittaa ittippe yaana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He gallassatan Yuhuda asati Isra7eele asatara gayttidi pudeha bagga biittafe tani kase intte aawatas xinxxo histta immida biitta issife yaana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጋላሳታን ዩሁዳ ኣሳቲ ኢስራኤሌ ኣሳታራ ጋይቲዲ ፑዴሃ ባጋ ቢታፌ ታኒ ካሴ ኢንቴ ኣዋታስ ጺንጾ ሂስታ ኢሚዳ ቢታ ኢሲፌ ያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ይሁዳ አሳይነ እስራኤለ አሳይ ጋሄትድ ፑደሀ ባጋ ቢታፈ ታ ህንተ አዋታ ላትስዳ ቢታ እስፈ ያና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Yihuda asaynne Isra7eele asay gahetidi pudeha bagga biittafe ta hinte aawata laatisida biitta issife yaana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ዘመን የይሁዳ ቤትና የእስራኤል ቤት በአንድነት ሆነው ከሰሜን ምድር ለአባቶቻቸው ርስት አድርጌ ወደ ሰጠኋቸው ምድር ይመጣሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤልና ይሁዳ አንድ ይሆናሉ፤ ሁለቱም በአንድነት በስተሰሜን ካለው አገር ከምርኮ ይመለሳሉ፤ ለቀድሞ አባቶቻችሁ የዘለዓለም ርስት አድርጌ ወደ ሰጠኋቸው ምድር ተመልሰው ይገባሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በተን ወርሓት እቲኣተን ቤት ይሁዳ ምስ ቤት እስራኤል ክኸዱ፥ ሓቢሮም ድማ ኻብ ሃገር ሰሜን፥ ናብታ ነቦታትኩም ክወርስዋ ዝሃብክዎም ምድሪ ኽመፁ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 በተን ወርሓት እቲኤን ቤት ይሁዳ ምስ ቤት እስራኤል ኪኸዱ፡ ሐቢሮም ድማ ካብ ሃገር ሰሜን ናብታ ነቦታትኩም ኪርስተይዋ ዝሀብክዎም ምድሪ ኺመጹ እዮም።