Jeremiah 3:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በተን መዓልትታት እቲኣ ኣብታ ምድሪ እንተ ተባዝሑን እንተ በዝሑን፡ ደጊም፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር፡ ኣይክብሉን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣብ ኣእምሮኦም ከኣ ኣይክመጽእን እዩ። ከም ዝኾነ ዘክር፤ ከምኡ’ውን ከይበጽሕዎ ይኽእሉ እዮም፤ ደጊም ድማ ኣይክግበርን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በበ​ዛ​ችሁ ጊዜ፥ በም​ድ​ርም ላይ በረ​ባ​ችሁ ጊዜ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በዚያ ዘመን፦ የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት እነ​ኋት አይ​ሉም፤ በል​ባ​ቸ​ውም አያ​ስ​ቧ​ትም፤ በአ​ፋ​ቸ​ውም አይ​ጠ​ሯ​ትም፤ ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲ​ህም አይ​ሿ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ዘመን። የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም፤ ልብ አያደርጉትም፥ አያስቡትምም፥ አይሹትምም፥ ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምድርም ላይ በበዛችሁና በበረከታችሁ ጊዜ፥ ይላል ጌታ፥ በዚያ ዘመን፦ “የጌታ የቃል ኪዳኑ ታቦት” ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም፤ ልብ አያደርጉትም፥ አያስታውሱትም፥ አይሹትምም፤ በድጋሚም አይሠራም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ መና ጎዳይ፥ “ሄ ጋላሳቱዋን ህንተ ሄ ቢታን ጮራትያ ዎደ፥ አሳቱ፥ ‘መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታ’ ጊደ ሃሳይክኖ። እ ኡንቱንቶ ካርህነ ጌና፥ ዎይ ሀሳየተና፥ ዎይ ባይናዌካ ኡንቱንቶ ቆፈተና፤ ቃይ ሀራይ ኦሰተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Med'inaa Goday, «He gallassatuwaan hintte he biittan c'orattiyaa wode, asatuu, ‹Med'inaa Godaa C'aak'k'uwaa Taabootaa› giide haasayikkino. I unttunttoo karhinne geena, woy hassayettenna, woy bayinnawekka unttunttoo k'ofettenna; k'ay haray oosettenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka GODAY intte qooday biitta bolla corattiza wode, ‹GODAA Caaqo Qaala Taabotaa› gi xeygekketa. Izi isttas qofettennanne akeekettenna, dhayennanne haray oosettenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ጎዳይ ኢንቴ ቆዳይ ቢታ ቦላ ጮራቲዛ ዎዴ፥ ‹ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታ› ጊ ጼይጌኬታ። ኢዚ ኢስታስ ቆፌቴናኔ ኣኬኬቴና፥ ዬናኔ ሃራይ ኦሴቴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ጋላሳታን ህንተ ሄ ቢታን ዳርያ ዎደ አሳይ፥ ‘ጎዳ ጫቆ ታቦትያ’ ግድ ኦደቶኮና። እ ኤንታዉ ቆፈተና፤ ሀሳየተና፤ ባይናይስ ኤንታዉ ኤረተና፤ ሀርካ ኦሰተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He gallasatan hinte he biittan dariya wode asay, ‘Godaa caaqo Taabotiya’ gidi odetokona. I entaw qofetenna; hassayetenna; baynaysi entaw eretenna; harika oosetenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ቍጥራችሁ በምድሪቱ እጅግ በሚበዛበት ጊዜም” ይላል እግዚአብሔር ፤ “በዚያ ዘመን፣ ‘ የእግዚአብሔር የኪዳኑ ታቦት’ ብለው ከእንግዲህ አይጠሩም፤ ትዝ አይላቸውም፤ አያስታውሱትምም፤ አይጠፋም፤ ሌላም አይሠራም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያችም ምድር ቊጥራችሁ በሚበዛበት ጊዜ ስለ ኪዳኔ ታቦት የሚናገሩ ሰዎች አይኖሩም፤ ከዚያን በኋላ ስለ እርሱ አያስቡም፤ ሊያስታውሱትም አይችሉም፤ አስፈላጊነቱ ስለማይታያቸው እንደገና ሌላ ለመሥራት አይሞክሩም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ዘመን እቱይ ምስ በዛሕኹምን ኣብቲ ምድሪ ኸዓ ምስ ተፋረኹምን፥ ብናይ ታቦት ኪዳነይ ኣይዛረቡን፤ ኣይሓስብዎን፥ ኣይዝክርዎን ድማ እዮም። ኣየድልዮምን እዩ፤ ከም ብሓድሽውን ኪዳን ታቦት ኣይስራሕን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ዘመን እቲ ምስ በዛሕኩምን ኣብቲ ምድሪ ምስ ተፋፌኹምን፡ ብናይ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ኣይኪዛረቡን፡ ኣይኪሐስብዋን ኣይኪዝክርዋን ድማ እዮም፡ ኣይከተድልዮምን እያ፡ ከም ብሓድሽውን ኣይኪገብርዋን እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር።