Jeremiah 3:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ከም ዝጠሓስካ፡ ኣብ ትሕቲ ኵሉ ለምለም ኣእዋም ድማ መገድኻ ናብ ጓኖት ፋሕ ከም ዝበልካ፡ ድምጸይ ከም ዘይሰማዕካ ጥራይ፡ ኣበሳኻ ተናዘዝ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአምላክሽ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፅሽ፥ መንገድሽንም ከለመለመ ዛፍ ሁሉ በታች ለእንግዶች እንደ ዘረጋሽ፥ ቃሌንም እንዳልሰማሽ ኀጢአትሽን ብቻ ዕወቂ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአምላክሽ በእግዚአብሔር ላይ እንዳመፅሽ፥ መንገድሽንም ከለመለመ ዛፍ ሁሉ በታች ለእንግዶች እንደ ዘረጋሽ፥ ቃሌንም እንዳልሰማሽ ኃጢአትሽን ብቻ እወቂ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአምላክሽ በጌታ ላይ እንዳመፅሽ፥ መንገድሽንም ከለመለመ ዛፍ ሁሉ በታች ለእንግዶች እንደ ዘረጋሽ፥ ድምፄንም እንዳልሰማሽ ኃጢአትሽን ብቻ እወቂ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ኔን፥ ታን መና ጎዳ ታ ጾሳ ቦላ ማካላድ። አላጋ ጾሳቱዋና ዳሻ ም ኡባ ጋርሳን ሻርሙጻድ። ነ ቃላዉ አዛዘታበይከ’ ጋደ ነ ባይዙዋ አማናናዉ ኮሼ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ ያጋ ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, neeni, Taani Med'inaa Godaa ta S'oossaa bolla makkalaad. Allaga s'oossatuwaanna daashsha mitsaa ubbaa garssan sharmus'aad. Ne k'aalaw azazettabeyikke› gaade ne bayzzuwaa ammananaw koshshee. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee yaaga yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkonne neni, ‹GODAA ne Xoossaa bolla makkallateththan, ne bonchchoka allaga xoossatas daashsha miththata garsan aaththa imoninne taas azazettontta ixon neni mooranchcha gididayssa xalla ammana› gees GODAY» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮኔ ኔኒ፥ ‹ጎዳ ኔ ጾሳ ቦላ ማካላቴን፥ ኔ ቦንቾካ ኣላጋ ጾሳታስ ዳሻ ሚታ ጋርሳን ኣ ኢሞኒኔ ታስ ኣዛዜቶንታ ኢጾን ኔኒ ሞራንቻ ጊዲዳይሳ ጻላ ኣማና› ጌስ ጎዳይ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግዶሽን፥ ‘ታኒ ጎዳ፥ ታ ፆሳ ቦላ ማካላስ። አላጋ ፆሳታራ ዳሻ ም ጋርሳን ላይማታስ። ነ ቃላ ኪተታብከ’ ጋዳ ነ ቆሁዋ አማና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gidoshin, ‘Taani Godaa, ta Xoossaa bolla makallas. Allaga xoossatara daashsha mitha garsan laymatas. Ne qaala kiitetabike’ gada ne qohuwa ammana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአምላክሽ በእግዚአብሔር ላይ በማመፅሽ፣ ክብርሽንም ለእንግዶች አማልክት፣ በየለምለሙ ዛፍ ሥር አሳልፈሽ በመስጠት፣ ለእኔ ባለመታዘዝሽ፣ በደለኛ መሆንሽን ይህን አንድ ነገር ብቻ እመኚ’ ” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንቺ በደለኛ መሆንሽንና በአምላክሽ በእግዚአብሔር ላይ ማመፅሽን ብቻ እመኚ፤ ከባዕዳን አማልክት ጋር በየለምለሙ ዛፍ ሥር የጣዖት አምልኮ ርኲሰት መፈጸምሽንና ለሕጌም ያለመታዘዝሽን ተናዘዢ፤ ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ ንኣይ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኪ ኸም ዝጠለምኪ ተኣመኒ፤ ኣብ ትሕቲ ዅሉ ልሙዕ ኣእዋም ንጓኖት ኣማልኽቲ ኽትሰግዲ ኣብዙይን ኣብቱይን ፀፋዕፋዕ ከም ዝበልኪ፥ ቃለይውን ከም ዘይሰማዕኺ ተኣመኒ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርስኸ ንእግዚኣብሄር ኣምላኽኪ ኸም ዝጠለምኪ፡ ኣብ ትሕቲ ዂሉ ልሙዕ ኣእዋም ኣብቶም ጓኖት ኣማልኽቲ ኣብዝን ኣብትን ጸፋዕፋዕ ከም ዝበልኪ፡ ቃለይውን ከም ዘይሰማዕኩም፡ ኣበሳኺ ተኣመኒ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |