Jeremiah 3:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪድ እሞ ነዚ ቓላት እዚ ብሰሜን ኣውርድ እሞ፡ ኣታ ፍንፉን እስራኤል፡ ተመለስ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣነ ድማ ቍጥዓይ ኣብ ልዕሌኹም ክወድቕ ኣይፈቅድን እየ፤ ኣነ መሓሪ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ንዘለኣለም ቍጥዓ ኣይክሕሉን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሂድና ይህን ቃል ወደ ሰሜን ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በል፦ ከዳ​ተ​ኛ​ዪቱ እስ​ራ​ኤል ሆይ! ወደ እኔ ተመ​ለሽ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ መሓሪ ነኝና፥ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም አል​ቈ​ጣ​ምና በእ​ና​ንተ ላይ ፊቴን አላ​ጸ​ናም፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሂድና ይህን ቃል ወደ ሰሜን ተናገር፥ እንዲህም በል። ከዳተናይቱ እስራኤል ሆይ፥ ተመለሽ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ መሐሪ ነኝና፥ ለዘላለምም አልቈጣምና በእናንተ ላይ ፊቴን አላደርግም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሂድና ይህን ቃላት ወደ ሰሜን ተናገር፥ እንዲህም በል፦ ከዳተኛይቱ እስራኤል ሆይ! ተመለሽ፥ ይላል ጌታ፤ መሐሪ ነኝና፥ ለዘለዓለምም አልቈጣም፥ በአንቺ ላይ ፊቴን አላጠቁርም፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባ፤ ሁጲሳ ባጋዉ ሀዋዳን ያጋደ አዋያ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀነ፥ አማኑ ባይና እስራኤላቴ፥ ስማ! ታን ማሮታይ ኩሜዳዋ ግድያ ድራዉ፥ ታን ኔና ኢታ አይፍያን ጼልከ። መናዉ ሀንቀትከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ba; huup'issa baggaw hawaadan yaagaade awaaya; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Hanne, ammanuu bayinna Israa'eelatee, simma! Taani maarotay kumeeddawaa gidiyaa diraw, taani neena iita ayifiyaan s'eellikke. Med'inaw hank'k'ettikke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ba; baada pudeha baggas, ‹Hanne ammanoy baynda Isra7eelee simma! Tani maarotay kumidaade gidida gishshas nena iita ayfen xeellike; mernaaskka hanqettike› gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ባ፤ ባዳ ፑዴሃ ባጋስ፥ ‹ሃኔ ኣማኖይ ባይንዳ ኢስራኤሌ ሲማ! ታኒ ማሮታይ ኩሚዳዴ ጊዲዳ ጊሻስ ኔና ኢታ ኣይፌን ጼሊኬ፤ ሜርናስካ ሃንቄቲኬ› ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባዳ ፑደሀ ባጋን ደእያ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ አዋጃ፦ ‘አማኖይ ባይና እስራኤለ፥ ስማ! ታኒ ማሮት ኩምዳ ጎዳ ግድያ ግሾ ነና ኢታ አይፈን ፄልከ። መርናዉ ሀንቀትከ’።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bada pudeha baggan de7iya asaas haysada yaagada awaaja: ‘Ammanoy bayna Isra7eele, simma! Taani maaroti kumida Godaa gidiya gisho nena iita ayfen xeellike. Merinaw hanqetike’.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሂድና ይህን መልእክት ወደ ሰሜን እንዲህ ብለህ ተናገር፤ “ ‘ከዳተኛዪቱ እስራኤል ሆይ፤ ተመለሽ’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘እኔ መሓሪ ስለሆንሁ፣ ከእንግዲህ በቍጣ ዐይን አላይሽም’ ይላል እግዚአብሔር። ‘ለዘላለም አልቈጣም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እግዚአብሔር ወደ ሰሜን ሄጄ ለእስራኤል እንድነግራት ያዘዘኝ ይህ ነው፤ “እምነት የማይጣልብሽ እስራኤል ሆይ! ወደ እኔ ተመለሺ፤ እኔ ምሕረቴ የበዛ ስለ ሆነ አልቈጣም፤ በአንቺ ላይ የምቈጣውም ለዘለዓለም አይደለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኪድ እሞ ንሰሜን ወገን ነዘን ቃላት እዚኣተን ተናገር፤ በልውን፦ ኣቲ ኸዳዕ እስራኤል፥ ተመለሲ፤ ኣነ መሓሪ እየሞ፥ ንዘለኣለም ኣይቝጣዕን እየሞ፥ ገፀይ ኣየትርረልክን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ኪድ እሞ ኣብ ሸነኽ ሰሜን ነዘን ቃላት እዚኤን ኣውጅ በልውን፡ ኣቲ ኸዳዕ እስራኤል፡ ኣነ መሓሪ፡ ቊጥዓ ንዘለኣለም ዘይዐቊር፡ ገጸይ ከኣ ኣይክጭምድደልኩምን እየ እሞ፡ ተመለሲ፡ ይብል እግዚኣብሄር።