Jeremiah 3:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ ሰብኣይ ንሰበይቱ እንተ ፈቲሑ፡ ንሳ ኸኣ ካብኡ ርሒቓ ናይ ካልእ ሰብኣይ እንተ ዀነት፡ ዳግማይ ናብኣዶ ይምለስ፧ እቲ መሬት ኣዝዩ ኣይክብከልን ድዩ? ንስኻ ግና ምስ ብዙሓት ፍቑራት ኣመንዝራ ተጻወትካ፤ ናባይ ተመለሱ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሰው ሚስቱን ቢፈታ፥ ከእርሱም ዘንድ ሄዳ ሌላ ወንድ ብታገባ፥ በውኑ ደግሞ ወደ እርሱ ትመለሳለችን? ያች ሴት እጅግ የረከሰች አይደለችምን? አንቺም ከብዙ እረኞች ጋር አመንዝረሻል፤ ወደ እኔም ትመለሻለሽን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰው ዘንድ። ሰው ሚስቱን ቢፈታ፥ ከእርሱም ዘንድ ሄዳ ሌላ ወንድ ብታገባ፥ በውኑ ደግሞ ወደ እርሱ ትመለሳለችን? ያች ሴት እጅግ የረከሰች አይደለችምን? ይባላል። አንቺ ከብዙ ውሽሞች ጋር አመንዝረሻል፥ ወደ እኔም ትመለሻለሽን? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፦ “ሰው ሚስቱን ቢፈታ፥ ከእርሱም ብትሄድ ሌላም ወንድ ብታገባ፥ በውኑ በድጋሚ ወደ እርሷ ይመለሳልን? ያች ምድር እጅግ የረከሰች አትሆንምን? አንቺ ከብዙ ውሽሞች ጋር አመንዝረሻል፥ ወደ እኔም ትመለሻለሽን? ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እት አሳይ ባረ ማቻቶ የድና፥ እዛ ባደ ሀራ አስና ገሎፐ፥ ሄ ብታኒ ላኤን እዞ ዛሪ? ዛሮፐ ሄ ቢታይ አዳ ቱና ቱኔ! ሽን ኔን ሻርሙጻዳን፥ ጮራ ላገቱዋና ደኣዳ፤ ያናደካ ሀእ ኔን ታኮ ስማኒ! |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Itti Asay bare machchato yeddina, iza baade hara asinaa gelooppe, he bitanii laa"entso izo zaarii? Zaarooppe he biittay aad'd'eeda tunaa tunee! Shin neeni sharmus'aadan, c'ora laggetsatuwaanna de'aadda; yaanaadekka ha"i neeni taakko simmanii! |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Issi asi ba keeththaayo anjji yeddiin iza baada hara azina gelikko, kase anjji yeddidaadey simmi izikko bizee? izi biikko he biittaya mule tunekkee? Neni gidikko ne siiqiza cora laggetara laymatadasa; histtadakka ha7i neni taakko simmana koyay?» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢሲ ኣሲ ባ ኬዮ ኣንጂ ዬዲን ኢዛ ባዳ ሃራ ኣዚና ጌሊኮ፥ ካሴ ኣንጂ ዬዲዳዴይ ሲሚ ኢዚኮ ቢዜ? ኢዚ ቢኮ ሄ ቢታያ ሙሌ ቱኔኬ? ኔኒ ጊዲኮ ኔ ሲቂዛ ጮራ ላጌታራ ላይማታዳሳ፤ ሂስታዳካ ሃኢ ኔኒ ታኮ ሲማና ኮያይ?» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስ አስ ባ ማችዉ የድን፥ እያ ባዳ ሀራ አዝና ገልኮ፥ ሄ አደይ እዮ ዛሪ? ዛርኮ ሄ ቢታይ ቱና ግደኔ? ሽን ነ ላይማታናዉ ኮያዳ ዳሮ ላገታራ ደአዳሳ፤ ሀእ ኔኒ ታኮ ስማኔ? ያጌስ ጎዳይ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Issi asi ba machiw yeddin, iya bada hara azina geliko, he addey iyo zaarii? Zaariko he biittay tuna gidennee? Shin ne laymatanaw koyada daro laggethotara de7adasa; ha77i neeni taako simmanee? yaagees Goday |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሰው ሚስቱን ቢፈታ፣ እርሷም ሄዳ ሌላ ሰው ብታገባ፣ ወደ እርሷ ይመለሳልን? ምድሪቱስ ፈጽማ አትረክስምን? አንቺ ግን ከብዙ ወዳጆችሽ ጋር አመንዝረሻል፤ ታዲያ አሁን ወደ እኔ መመለስ ትፈልጊያለሽን?” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ሰው ሚስቱን ቢፈታ፥ እርስዋም ከእርሱ ተለይታ ሌላ ወንድ ካገባች በኋላ እንደገና መልሶ ሊያገባት ይችላልን? ይህ ቢደረግማ ፈጽሞ ምድርን የሚያረክስ ይሆናል። እስራኤል ሆይ! አንቺ ግን ብዙ ጣዖቶችን ወደሽ ነበር፤ አሁን ደግሞ እንደገና ወደ እኔ መመለስ ትፈልጊያለሽ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ዝበሃል፦ “ሰብኣይ ንሰበይቱ እንተ ፈትሓ እሞ፥ ንሳ ኻብኡ ኸይዳ ኻልእ ሰብኣይ እንተእተወት፥ ብሓቂ እቲ ቐዳማይ ሰብኣይ መሊሱዶ ኸእትዋ ይኽእል? እታ ሰበይቲ እቲኣ የመና ዝረኸሰትዶ ኣይኮነትን? ንስኺ ግና ምስ ብዙሓት ፈተውቲ መንዚርክስ፥ ናባይዶ ኽትምለሲ ኢኺ? ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብሁልዶ ኣይኰነን፡ ሰብኣይ ንሰበይቱ እንተ ፈትሓ እሞ ንሳ ኻብኡ ኸይዳ ኣብ ካልእ ሰብኣይ እንተ ተኣቶት፡ ከም ብሓድሽዶ ናብኣ ይምለስ እዩ እቲ ምድሪዶ ኣዝዩ ኣይረክስን ንስኺውን ምስ ብዙሓት ፈተውቲ ኣመንዚርክስ፡ ናባይዶ ኽትምለሲ ኢኺ ይብል እግዚኣብሄር። |