Jeremiah 29:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ማእከልኩም ዘለዉ ነብያትኩምን እቶም ኣብ ማእከልኩም ዘለዉ ጠንቆልትኹምን ኣየስሕቱኹም፡ ነቲ እትሓልምዎ ሕልምኹምውን ኣይትሰምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “በመካከላችሁ ያሉት የሐሰት ነቢያቶቻችሁና ምዋርተኞቻችሁ አያታልሉአችሁ፤ ሕልም አላሚዎች አለምንላችሁ የሚሉአችሁን አትስሙ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በመካከላችሁ ያሉት ነቢያቶቻችሁና ምዋርተኞቻችሁ አያታልሉአችሁ፥ እናንተም የምታልሙትን ሕልም አትስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላልና፦ በመካከላችሁ ያሉት ነብዮቻችሁና ምዋርተኞቻችሁ አያታልሉአችሁ፥ እናንተም የምታልሙትን ሕልም አትስሙ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ግዶን ህንተ ትምቢትያ ኦድያዋንቱነ ሻሬቾቱ ኦድያባን ጭመቶፕተ። ኡንቱንቱ አኩመትያ አኩሙዋካ ስሶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Hintte giddon hintte timbbitiyaa odiyaawanttunne shareechchotuu odiyaaban c'imettoppite. Unttunttu akumetiyaa akumuwaakka sisoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tumukka Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Intte giddon diza nabetinne maroti inttena baleththofetto; istti intte gishshas agumettiza agumo siyopite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቱሙካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ኢንቴ ጊዶን ዲዛ ናቤቲኔ ማሮቲ ኢንቴና ባሌፌቶ፤ ኢስቲ ኢንቴ ጊሻስ ኣጉሜቲዛ ኣጉሞ ሲዮፒቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ግዶን ደእያ ህንተ ናበትነ ማሮት ኦድያባን ጭመቶፍተ፤ ኤንቲ አሙህያ አሙሁዋ ስኦፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte giddon de7iya hinte nabetinne maroti odiyaban cimetofite; enti amuhiya amuhuwa si7opite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በርግጥ እንዲህ ይላልና፤ “በመካከላችሁ ያሉት ነቢያትና ጠንቋዮች አያታልሏችሁ፤ የሚያልሙላችሁንም ሕልም አትስሙ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ በመካከላችሁ በሚኖሩ ነቢያት ወይም የወደፊቱን ሁኔታ እናውቃለን በሚሉ ሰዎች ሁሉ እንዳትታለሉ አስጠነቅቃችኋለሁ፤ ለሕልሞቻቸውም ትኲረት አትስጡአቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ብርግፅ ከምዙይ ይብል ኣሎሞ፥ በቶም ኣብ ማእኸልኩም ዝነብሩ ነቢያትን ጠንቈልትን ኣይትታለሉ፤ ነቲ እትሓልምዎ ሕልሚ ኣይትእመኑ። |