Jeremiah 29:32 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ንሸማያ ነሄላዊን ንዘርኡን እበጽሖም ኣለኹ። ኣብ መንጎ እዚ ህዝቢ እዚ ዚነብር ሰብኣይ ኣይህልዎን፤ ነቲ ንህዝበይ ዝገብሮ ሰናይ ከኣ ኣይርእዮን እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ዓመጽ ይምህር ነበረ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ አሔ​ል​ማ​ዊ​ውን ሸማ​ያ​ንና ዘሩን እቀ​ጣ​ለሁ፤ እኔም ለሕ​ዝቤ የማ​ደ​ር​ገ​ውን መል​ካ​ሙን ነገር የሚ​ያይ ሰው በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ አይ​ኖ​ር​ላ​ቸ​ውም፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ ዐመ​ፃን ተና​ግ​ሮ​አ​ልና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ኔሔላማዊውን ሸማያንና ዘሩን እቀጣለሁ፤ እኔም የማደርግላችሁን መልካሙን ነገር የሚያይ ሰው በመካከላችሁ አይኖርላችሁም
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ኔሔላማዊውን ሸማያንና ዘሩን እቀጣለሁ፤ በጌታ ላይ ዓመፅን ተነናግሯአልና ከእርሱ ዘር በዚህ ሕዝብ መካከል ተቀምጦ፥ እኔ ለሕዝቤ የማደርገውን መልካም ነገር የሚያይ ማንም አይኖርም፥ ይላል ጌታ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን መና ጎዳይ ነሄላምያ ሻማእያነ አ ሶ አሳ ሙራና። ታ ቦላ እ ማካላባ ሃሳዬዳ ድራዉ፥ ሀ አሳ ግዶን አዉ እት ኡራይነ ፓጻ ደኤና። ቃይ እ ባረ ሁጲያንካ ታን ታ አሳዉ ኦና ኬካተ በኤና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani Med'inaa Goday Nehelaamiyaa Shamaa'iyaanne Aa soo asaa murana. Ta bolla I makkalabaa haasayeedda diraw, ha asaa giddon aw itti uraynne pas'a de'enna. K'ay I bare huup'iyankka taani ta asaw ootsana keekkatetsaa be'enna. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, ‹Tani Nehelaame dere as Shama7enne iza soo asaa qaxxayana. Ta bolla izi makkalla miish haasayda gishshas ha deraa giddon izas zarey attenna; qasse tani ta deraas ooththana lo7o miishshaka gakki beyenna› gides» gishe yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኔሄላሜ ዴሬ ኣስ ሻማኤኔ ኢዛ ሶ ኣሳ ቃጻያና። ታ ቦላ ኢዚ ማካላ ሚሽ ሃሳይዳ ጊሻስ ሃ ዴራ ጊዶን ኢዛስ ዛሬይ ኣቴና፤ ቃሴ ታኒ ታ ዴራስ ኦና ሎኦ ሚሻካ ጋኪ ቤዬና› ጊዴስ» ጊሼ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ናሄላማ አድያ ሻማያነ እያ ሶ አሳ ሴራና። እ ታ ቦላ ማካላባ ኦድዳ ግሾ ሀ አሳ ግዶን እያዉ እስ አስካ ደኦን አተና። ታኒ ታ አሳስ ኦና ኬሀተ እ በኤና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta Nahelama addiya Shamayanne iya soo asaa seerana. I ta bolla makallaba odida gisho ha asaa giddon iyaw issi asika de7on attenna. Taani ta asaas oothana keehatetha I be7enna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ኔሔላማዊውን ሸማያንና ዘሩን እቀጣለሁ፤ በእኔ ላይ ዐመፅን ተናግሯልና፣ በዚህ ሕዝብ መካከል የሚተርፍ ዘር አይኖረውም” ’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘ለሕዝቤ የማደርገውንም መልካም ነገር አያይም።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እኔ እግዚአብሔር እርሱንና ዘሮቹን ሁሉ እቀጣለሁ፤ ከእንግዲህ ይህ ሰው በእናንተ መካከል የሚተርፍ ዘር አይኖረውም፤ እርሱ ራሱም ለሕዝቤ የማደርገውን መልካም ነገር ሁሉ ለማየት የመኖር ተስፋ የለውም፤ ምክንያቱም እርሱ እናንተን በእኔ ላይ እንድታምፁ አድርጓችኋል፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ክሕደት ተዛሪቡ እዩሞ፥ እንሆ፥ ንሸማያ በዓል ኔሔላምን ንዘርኡን ክቐፅዖም እየ። ኣብ ማእኸል እዝ ህዝቢ እዙይ ዝተርፍ ውሉድ ሓደ እኳ ኣይህልዎን እዩ። እቲ ኣነ ንህዝበይ ዝገብረሉ ሰናይ ድማ ኣይርእን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”