Jeremiah 29:31 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንዅሎም ምሩኻት ልኣኽ እሞ፡ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ሸማያ ነሄላዊ ከምዚ ይብል። ምኽንያቱ ሸማያስ ትንቢት ተነቢዩልኩም ኣነ ኣይሰደድክዎን ነቲ ሓሶት ድማ ከም እትኣምኖ ገይሩኩም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስለ አሔ​ል​ማ​ዊው ስለ ሸማያ እን​ዲህ ይላል ብለህ ወደ ምር​ኮ​ኞች ሁሉ ላክ፦ እኔ ሳል​ል​ከው ሸማያ ትን​ቢት ተና​ግ​ሮ​ላ​ች​ኋ​ልና፥ በሐ​ሰ​ትም እን​ድ​ት​ታ​መኑ አድ​ር​ጓ​ች​ኋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር ስለ ኔሔላማዊው ስለ ሸማያ እንዲህ ይላል ብለህ ወደ ምርኮኞች ሁሉ ላክ። እኔ ሳልልከው ሸማያ ትንቢት ተናግሮላችኋልና፥ በሐሰትም እንድትታመኑ አድርጎአችኋልና፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ወደ ተማረኩት ሁሉ እንዲህ ብለህ ላክ፦ ‘ስለ ኔሔላማዊው ስለ ሸማያ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ እኔ ሳልልከው ሸማያ ትንቢት ተናግሮላችኋልና፥ በሐሰትም እንድትታመኑ አድርጎአችኋልና፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኪታ ኦሞዱዋን አሳዉ ኡባዉ ሀዋዳን ያጋደ ኪታ፤ ‘ነሄላምያ ሻማእያባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኪተናን ሻማኢ ህንተዉ፥ ሀናናዋ ጊደ ኦዴዳ ድራዉነ ህንተና ዎርዱዋ አማንዳ ድራዉ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Kiitaa omooduwaan asaw ubbaw hawaadan yaagaade kiitta; ‹Nehelaamiyaa Shamaa'iyaabaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani kiittennan Shamaa'ii hinttew, Hananawaa giide odeedda dirawunne hinttena wordduwaa ammantseedda diraw,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hayssa ha kiitaa di7eteththan dizaytas ubbaas, ‹Nehelaame dere as Shama7ey tani kiittontta tinbite yootides; intte wordon ammanettana mala ooththides› ga kiita.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሳ ሃ ኪታ ዲኤቴን ዲዛይታስ ኡባስ፥ ‹ኔሄላሜ ዴሬ ኣስ ሻማኤይ ታኒ ኪቶንታ ቲንቢቴ ዮቲዴስ፤ ኢንቴ ዎርዶን ኣማኔታና ማላ ኦዴስ› ጋ ኪታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀ ኪታ ድኦን ደእያ አሳ ኡባስ ኪታ፤ ናሄላማ አድያ ሳማየባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ታኒ ኪቶና ሻማየይ ዎርዶ ትንብተ ኦድድ ህንተ ዎርዶን አማንታና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha kiitaa di7on de7iya asa ubbaas kiitta; Nahelama addiya Samayeba Goday haysada yaagees; Taani kiittonna Shamayey wordo tinbite odidi hinte wordon ammantana mela oothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህን መልእክት በምርኮ ላሉት ሁሉ እንዲህ ብለህ ላክ፤ ስለ ኔሔላማዊው ስለ ሸማያ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እኔ ሳልልከው ሸማያ ትንቢት ተናግሮላችሁ፣ በሐሰት እንድትታመኑ አድርጓችኋልና፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ ተሰደው በባቢሎን ወደሚኖሩት ሁሉ ስለ ሽማዕያ የተነገረውን ይህን የትንቢት ቃል እንዲህ ብለህ ላክ፥ ‘ሽማዕያ እኔ ሳልከው የትንቢት ቃል በመናገር በውሸት እንድታምኑ አድርጓችኋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ መልእኽቲ እዙይ ናብ ኵሎም እቶም ኣብ ባቢሎን ዘለዉ ምሩኻት ለኣኽ፦ ብዛዕባ ሸማያ በዓል ኔሔላም እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ሸማያ፥ ኣነ ዘይለኣኽኩዎ ስለ ዝተነበየልኩም፥ ኣብ ሓሰትውን ክትእመኑ ስለ ዝገበረኩም፥