Jeremiah 29:3 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብኢድ ኤላሳ ወዲ ሻፋንን ገማርያ ወዲ ሒልቅያን፡ ጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ባቢሎን ናብ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ለኣኾም፡ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኤር​ም​ያ​ስም የይ​ሁዳ ንጉሥ ሴዴ​ቅ​ያስ ወደ ባቢ​ሎን ንጉሥ ወደ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ወደ ባቢ​ሎን በላ​ካ​ቸው በሳ​ፋን ልጅ በኤ​ል​ዓ​ሣና በኬ​ል​ቅ​ያስ ልጅ በገ​ማ​ርያ እጅ ደብ​ዳ​ቤ​ውን እን​ዲህ ሲል ላከው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ኤርምያስ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን እንዲህ ሲል ላከው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኤርምያስ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን ላከው፤ እንዲህም የሚል ነበር፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤርማስ ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ ኪትያ ሳፋና ናኣ ኤልኣሳነ ህልቂያ ናኣ ጋማርያ ቦላን ሄ ዳብዳቢያ ኪቴዳ። ዳብዳቢ ሀዋዳን ያጌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ermaasi Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw kiittiyaa Saafaana na'aa El"aasanne Hilk'k'iyaa na'aa Gamaariyaa bollan he dabddaabbiyaa kiitteedda. Dabddaabbii hawaadan yaageedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ermaasi Yuhuda kawo Sedeqiyaasi Baabiloone kawo Nabukadanaxoores kiittiza Saafaane naa El7aasa bollanne Kilqiyaasa naa Gamaariya bollan he dabdaabbeza yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤርማሲ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ኪቲዛ ሳፋኔ ና ኤልኣሳ ቦላኔ ኪልቂያሳ ና ጋማሪያ ቦላን ሄ ዳብዳቤዛ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤርምያስ ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራኮ ኪተትዳ ሳፋና ናኣ ኤልኣሳነ ካልቄ ናኣ ጋማራ ቦላ ሄ ዳብዳብያ የድስ። ዳብዳበይ ሀይሳዳ ያጌስ፦
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ermiyaasi Yihuda kawoy Sedeqiyaasi Babiloone kawa Nabukadanaxoorako kiitetida Safaana na7aa El7aasanne Kalqqe na7aa Gamaara bolla he dabdaabiya yeddis. Dabdaabey haysada yaagees:
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደብዳቤውንም ከይሁዳ ንጉሥ ከሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር በተላኩት መልእክተኞች በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ላከው፤ ደብዳቤውም እንዲህ የሚል ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደብዳቤውንም የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በላካቸው በሻፋን ልጅ በኤልዓሳና በሕልቂያ ልጅ በገማርያ እጅ ላክሁት፤ የደብዳቤውም ፍሬ ነገር እንዲህ የሚል ነው፦
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ መልእኽቲ ብኢድ እቶም ሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ባቢሎን ናብ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ዝለኣኾም ኤልዓሳ ወዲ ሳፋንን ገማርያ ወዲ ኬልቅያስን ለኣኻ፤ እታ መልእኽቲውን ከምዙይ እትብል ነበረት፦