Jeremiah 29:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኢድ ኤላሳ ወዲ ሻፋንን ገማርያ ወዲ ሒልቅያን፡ ጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ባቢሎን ናብ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ለኣኾም፡ በሎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን እንዲህ ሲል ላከው፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን እንዲህ ሲል ላከው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስ የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር ወደ ባቢሎን በላካቸው በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ደብዳቤውን ላከው፤ እንዲህም የሚል ነበር፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤርማስ ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ ኪትያ ሳፋና ናኣ ኤልኣሳነ ህልቂያ ናኣ ጋማርያ ቦላን ሄ ዳብዳቢያ ኪቴዳ። ዳብዳቢ ሀዋዳን ያጌዳ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ermaasi Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw kiittiyaa Saafaana na'aa El"aasanne Hilk'k'iyaa na'aa Gamaariyaa bollan he dabddaabbiyaa kiitteedda. Dabddaabbii hawaadan yaageedda; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ermaasi Yuhuda kawo Sedeqiyaasi Baabiloone kawo Nabukadanaxoores kiittiza Saafaane naa El7aasa bollanne Kilqiyaasa naa Gamaariya bollan he dabdaabbeza yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤርማሲ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ኪቲዛ ሳፋኔ ና ኤልኣሳ ቦላኔ ኪልቂያሳ ና ጋማሪያ ቦላን ሄ ዳብዳቤዛ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤርምያስ ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራኮ ኪተትዳ ሳፋና ናኣ ኤልኣሳነ ካልቄ ናኣ ጋማራ ቦላ ሄ ዳብዳብያ የድስ። ዳብዳበይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ermiyaasi Yihuda kawoy Sedeqiyaasi Babiloone kawa Nabukadanaxoorako kiitetida Safaana na7aa El7aasanne Kalqqe na7aa Gamaara bolla he dabdaabiya yeddis. Dabdaabey haysada yaagees: |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደብዳቤውንም ከይሁዳ ንጉሥ ከሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ወደ ናቡከደነፆር በተላኩት መልእክተኞች በሳፋን ልጅ በኤልዓሣና በኬልቅያስ ልጅ በገማርያ እጅ ላከው፤ ደብዳቤውም እንዲህ የሚል ነበር፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደብዳቤውንም የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በላካቸው በሻፋን ልጅ በኤልዓሳና በሕልቂያ ልጅ በገማርያ እጅ ላክሁት፤ የደብዳቤውም ፍሬ ነገር እንዲህ የሚል ነው፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነታ መልእኽቲ ብኢድ እቶም ሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ናብ ባቢሎን ናብ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ዝለኣኾም ኤልዓሳ ወዲ ሳፋንን ገማርያ ወዲ ኬልቅያስን ለኣኻ፤ እታ መልእኽቲውን ከምዙይ እትብል ነበረት፦ |