Jeremiah 29:23 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ እስራኤል ክፍኣት ስለ ዝፈጸሙ፡ ምስ ኣንስቲ ጐረባብቶም ስለ ዝዘሙ፡ ኣነ ዘይኣዘዝክዎም ድማ ብስመይ ናይ ሓሶት ቃላት ስለ እተዛረቡ። ኣነውን እፈልጦን ምስክር እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእስራኤል ዘንድ ክፉ አድርገዋልና፥ ከባልንጀሮቻቸውም ሚስቶች ጋር አመንዝረዋልና፥ ያላዘዝኋቸውንም ቃል በስሜ በሐሰት ተናግረዋልና። እኔም አውቃለሁ፤ ምስክርም ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእስራኤል ዘንድ ስንፍና አድርገዋልና፥ ከባልንጀሮቻቸውም ሚስቶች ጋር አመንዝረዋልና፥ ያላዘዝኋቸውንም ቃል በስሜ በሐሰት ተናግረዋልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤል ዘንድ አሳፋሪ ነገር አድርገዋልና፤ ከባልንጀሮቻቸውም ሚስቶች ጋር አመንዝረዋልና፤ ያላዘዝኋቸውንም ቃል በስሜ በሐሰት ተናግረዋልና፤ እኔም አውቀዋለሁ ምስክርም ነኝ፥ ይላል ጌታ።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ እስራኤልያን ሎይ ናጋራ ኦድኖ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ሾሮቱዋ ማጫ አሳ ዎሹሜድኖ፤ ያቲደ ታን ኡንቱንታ አዛዛቤና ዎርዶባ ታ ሱንን ሃሳዪኖ። ሄዋ ኤርያዌ ታና፤ ሄዎ ታን ማርካ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, unttunttu Israa'eeliyaan loytsi nagaraa ootseeddino. Unttunttu barenttu shoorotuwaa mac'c'a asaa woshumeeddino; yaatiide taani unttuntta azazabeena worddobaa ta suntsan haasayiino. Hewaa eriyaawe taana; hewoo taani markka. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba laggeta machchetara laymateththan ta isttas yootontta qaala ta sunththan wordo yooton Isra7eele bolla qoho gaththida; hessa tani erays; tani hessas markka» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ላጌታ ማቼታራ ላይማቴን ታ ኢስታስ ዮቶንታ ቃላ ታ ሱንን ዎርዶ ዮቶን ኢስራኤሌ ቦላ ቆሆ ጋዳ፤ ሄሳ ታኒ ኤራይስ፤ ታኒ ሄሳስ ማርካ» ጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እስራኤለን ኢታ ናጋራ ኦዶሶና። ኤንቲ ባንታ ሾሮታ ማቸታራ ላይማትዶሶና፤ ታ ኤንታ ኪቶና ዎርዶ ትንብተ ታ ሱንን ኦድዶሶና። ሄሳ ኤረይ ታና፤ ሄሳስ ታኒ ማርካ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti Isra7eelen iita nagara oothidosona. Enti banta shoorota machetara laymatidosona; ta enta kiittonna wordo tinbite ta sunthan odidosona. Hessa erey tana; hessas taani marka” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከባልንጀሮቻቸው ሚስቶች ጋር በማመንዘርና ያልነገርኋቸውን ቃል በስሜ በሐሰት በመናገር በእስራኤል ዘንድ በደል ፈጽመዋልና። ይህንም እኔ ዐውቃለሁ፤ ምስክር ነኝ” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዕድል ፈንታቸውም ይህ የሚሆንበት ምክንያት አሠቃቂ ኃጢአት በመሥራታቸው ነው፤ ይኸውም ከባልንጀሮቻቸው ሚስቶች ጋር አመንዝረዋል፤ እኔም ያላዘዝኳቸውን የሐሰት ቃል በስሜ ተናግረዋል፤ ይህም እኔ ያልፈቀድኩት ነገር ነው፤ ያደረጉትን ሁሉ ስለማውቅባቸው በእነርሱ ላይ እመሰክርባቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ዝበፅሖም ኣብ እስራኤል ክፍኣት ስለ ዝገበሩ፥ ኣብ ኣንስቲ ብፆቶም ስለ ዝዘመዉ፥ ኣነ ዘይኣዘዝክዎም ቃል ሓሰትውን፥ ብስመይ ስለ ዝተዛረቡ እዩ። ነዙይ ከዓ ኣነ እየ ዝፈልጦ እሞ ምስክር እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |