Jeremiah 29:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በቶም ኣብ ባቢሎን ዘለዉ ዅሎም ምሩኻት ይሁዳ ድማ፡ እግዚኣብሄር ከም ጼዴቅያስን ከም ኣከኣብን ኪገብረኩም እዩ እሞ፡ ንጉስ ባቢሎን ኣብ ሓዊ ዝጠበሰ፡ መርገም ኪወስደኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእ​ነ​ር​ሱም የተ​ነሣ በባ​ቢ​ሎን ያሉ የይ​ሁዳ ምር​ኮ​ኞች ሁሉ፦ የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በእ​ሳት እንደ ጠበ​ሳ​ቸው እንደ ሴዴ​ቅ​ያ​ስና እንደ አክ​ዓብ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያድ​ር​ግህ የም​ት​ባል ርግ​ማ​ንን ያነ​ሣሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእነርሱም የተነሣ በባቢሎን ያሉ የይሁዳ ምርኮኞች ሁሉ። የባቢሎን ንጉሥ በእሳት እንደ ጠበሳቸው እንደ ሴዴቅያስና እንደ አክዓብ እግዚአብሔር ያድርግህ የምትባል እርግማንን ያነሣሉ፤ እኔም አውቃለሁ ምስክርም ነኝ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእነርሱም የተነሣ በባቢሎን ያሉ የይሁዳ ምርኮኞች ሁሉ ይህን እርግማን ይጠቀማሉ፥ እንዲህም ይላሉ፦ “የባቢሎን ንጉሥ በእሳት እንደ ጠበሳቸው እንደ ሴዴቅያስና እንደ አክዓብ ጌታ ያድርግህ፥”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ይሁዳፐ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ቤዳ አሳይ እት ኡራ ሸቃናዉ ኮዮፐ፥ “መና ጎዳይ ኔና ባብሎነ ካቲ ታማን ጹጌዳ ጽድቅያዳንነ አካባዳን ኦ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Yihudaappe omoodettiide, Baabloone beedda Asay itti uraa shek'k'anaw koyooppe, «Med'inaa Goday neena Baabloone kaatii taman s'uuggeedda S'idik'iyaadaaninne Akaabadan ootso» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Yuhudappe di7etti biidi Baabiloonen diza asay ubbay, ‹GODAY nena Baabiloone kawoy taman xuuggida Sedeqiyaasa malanne Akaabe mala ooththo› giidi qanggana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ዩሁዳፔ ዲኤቲ ቢዲ ባቢሎኔን ዲዛ ኣሳይ ኡባይ፥ ‹ጎዳይ ኔና ባቢሎኔ ካዎይ ታማን ጹጊዳ ሴዴቂያሳ ማላኔ ኣካቤ ማላ ኦ› ጊዲ ቃንጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ይሁዳፐ ድኤትድ፥ ባብሎነ ብዳ አሳይ እስ አስ ባዳናዉ ኮይኮ፥ ‘ባብሎነ ካዎይ ታማን ፁግዳ ሰደቅያሳዳነ አካባዳ ጎዳይ ነና ኦ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, Yihudape di7etidi, Babiloone bida asay issi asi baaddanaw koyiko, ‘Babiloone kawoy taman xuuggida Sedeqiyasadanne Akaabada Goday nena ootho’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእነርሱ ላይ ከደረሰው የተነሣ በባቢሎን ያሉ የይሁዳ ምርኮኞች ሁሉ፣ ‘ እግዚአብሔር ፣ የባቢሎን ንጉሥ በእሳት እንደ ጠበሳቸው እንደ ሴዴቅያስና እንደ አክዓብ ያድርግብህ’ ብለው ይራገማሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከኢየሩሳሌም ተማርከው ወደ ባቢሎን የተሰደዱ ሕዝብ ሁሉ በአንድ ሰው ላይ የእርግማን ቃል መናገር ሲፈልጉ፥ ‘እግዚአብሔር የባቢሎን ንጉሥ በሕይወት እንደ ጠበሳቸው እንደ ሴዴቅያስና እንደ አክዓብ ያድርግህ’ ይላሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ባቢሎን ዘለዉ ዅላቶም ምሩኻት ይሁዳ ኸዓ፥ እግዚኣብሄር! ከምቶም ንጉስ ባቢሎን ኣብ ሓዊ ዝጠበሶም ሴዴቅያስን ኣክኣብን ይግበርካ፤ ኢሎም ክራገሙ እዮም።