Jeremiah 29:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እምብኣርሲ፡ ኵሎም እቶም ካብ የሩሳሌም ናብ ባቢሎን ዝለኣኽዎም ምሩኻት፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን የሰደድኋችሁ ምርኮኞች ሁሉ ሆይ! የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን የሰደድኋችሁ ምርኮኞች ሁሉ ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እናንተ ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ያፈለስኋችሁ ምርኮኞች ሁሉ ሆይ! የጌታን ቃል ስሙ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን የሩሳላመፐ ባብሎነ ኦሞድሳደ የዴዳ አሳቶ፥ ህንተ ኡባይካ ታ ቃላ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Yerusaalameppe Baabloone omoodissaade yeddeedda asatoo, hintte ubbaykka ta k'aalaa, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Tani Yerusalaameppe Baabiloone di7isa yeddida asatoo! Intte ubbayka GODAA qaala siyite› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ታኒ ዬሩሳላሜፔ ባቢሎኔ ዲኢሳ ዬዲዳ ኣሳቶ! ኢንቴ ኡባይካ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ የሩሳላመፐ ባብሎነ ድኤትድ ብዳ አሳዉ፥ ህንተ ኡባይ ጎዳ ቃላ ስእተ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, Yerusalaamepe Babiloone di7etidi bida asaw, hinte ubbay Godaa qaala si7ite” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን የሰደድኋችሁ ምርኮኞች ሁሉ፣ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን እንድትሰደዱ ያደረግኋችሁ እናንተም ሁላችሁ እኔ እግዚአብሔር የምለውን ቃል ስሙ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣር ኣቱም ካብ ኢየሩሳሌም ናብ ባቢሎን ዝሰደድኩኹም ምሩኻት፥ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ። |