Jeremiah 29:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | (ድሕሪ እዚ ንጉስ ዮቆንያን ንግስትን ስሉባትን መሳፍንቲ ይሁዳን የሩሳሌምን ጸራብትን ኣንጠረኛታትን ካብ የሩሳሌም ወጹ።) |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያንና እቴጌዪቱ፥ ጃንደረቦቹም፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌምም አለቆች ነጻዎችና እሥረኞች፥ ብልሃተኞችና ብረት ሠራተኞችም ከኢየሩሳሌም ከወጡ በኋላ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እናቱም እቴጌይቱ ጃንደረቦቹም የይሁዳና የኢየሩሳሌምም አለቆች ጠራቢዎችና ብረት ሠራተኞችም ከኢየሩሳሌም ከወው በኋላ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እናቱም እቴጌይቱና ጃንደረቦቹም፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌምም አለቆች፥ ጠራቢዎችና ብረት ሠራተኞችም ከኢየሩሳሌም ከወጡ በኋላ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዌ ሀኔዳዌ፥ ካቲ ዮኣኪን፥ ካታታ አ አታ፥ አ ኦሳንቻቱ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ ካፓቱ፥ ኩሽያ ኦሱዋ ሂላንቻቱነ ብራታ ቆጽያዋንቱ የሩሳላመፐ ከስ ስምና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hawe haneeddawe, Kaatii Yo'aakiini, kaatata Aa aata, Aa oosanchchatuu, Yihudaanne Yerusaalame kaappatuu, kushiyaa oosuwaa hiillanchchatuunne birataa k'os's'iyaawanttu Yerusaalameppe kesi simmina. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hayssi haniday kawo Ikoniyaaney, godatteya iza aaya, kawo keeththa oosanchchati, Yuhudanne Yerusalaame kaaleththizayti, hiillanchchatinne wogaceti Yerusalaameppe di7etti bidaappe guyenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ሃኒዳይ ካዎ ኢኮኒያኔይ፥ ጎዳቴያ ኢዛ ኣያ፥ ካዎ ኬ ኦሳንቻቲ፥ ዩሁዳኔ ዬሩሳላሜ ካሌዛይቲ፥ ሂላንቻቲኔ ዎጋጬቲ ዬሩሳላሜፔ ዲኤቲ ቢዳፔ ጉዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀይስ ሀንዳይ፥ ካዎይ እኮንያን፥ እያ አይያ ካውያ፥ እያ ሞርናት፥ ይሁዳነ የሩሳላመ ሀላቃት፥ ኩሸ ሂላንቾትነ ብራታ ቆፀይሳት የሩሳላመፐ ድኤትድ ብድ ስምና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Haysi haniday, kawoy Ikoniyaani, iya aayiya kawiya, iya moorinnati, Yihudanne Yerusalaame halaqati, kushe hiillanchotinne birata qoxeysati Yerusalaamepe di7etidi bidi simmina. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እቴጌዪቱ እናቱ፣ የቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች፣ የይሁዳና የኢየሩሳሌም መሪዎች፣ ዐናጺዎችና ብረት ቀጥቃጮች ተማርከው ከኢየሩሳሌም ከተወሰዱ በኋላ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ደብዳቤውንም የጻፍኩት ንጉሡ ኢኮንያን፥ እቴጌይቱ እናቱና የቅርብ አገልጋዮቹ፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌም መሪዎች፥ የእጅ ጥበብ ሠራተኞችና ሙያተኞች ሁሉ ተማርከው ከተወሰዱ በኋላ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ዝኾነ፥ ኢኮንያንን እኖኡ ንግስትን ናይ መንግስቲ ሰብ ስልጣንን ኣሕሉቕ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ሃነፅትን ሰራሕቲ ሓፂንን ካብ ኢየሩሳሌም ተማሪኾም ናብ ባቢሎን ምስ ከዱ እዩ። |