Jeremiah 29:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) (ድሕሪ እዚ ንጉስ ዮቆንያን ንግስትን ስሉባትን መሳፍንቲ ይሁዳን የሩሳሌምን ጸራብትን ኣንጠረኛታትን ካብ የሩሳሌም ወጹ።)
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም የሆ​ነው ንጉሡ ኢኮ​ን​ያ​ንና እቴ​ጌ​ዪቱ፥ ጃን​ደ​ረ​ቦ​ቹም፥ የይ​ሁ​ዳና የኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም አለ​ቆች ነጻ​ዎ​ችና እሥ​ረ​ኞች፥ ብል​ሃ​ተ​ኞ​ችና ብረት ሠራ​ተ​ኞ​ችም ከኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌም ከወጡ በኋላ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እናቱም እቴጌይቱ ጃንደረቦቹም የይሁዳና የኢየሩሳሌምም አለቆች ጠራቢዎችና ብረት ሠራተኞችም ከኢየሩሳሌም ከወው በኋላ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እናቱም እቴጌይቱና ጃንደረቦቹም፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌምም አለቆች፥ ጠራቢዎችና ብረት ሠራተኞችም ከኢየሩሳሌም ከወጡ በኋላ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዌ ሀኔዳዌ፥ ካቲ ዮኣኪን፥ ካታታ አ አታ፥ አ ኦሳንቻቱ፥ ይሁዳነ የሩሳላመ ካፓቱ፥ ኩሽያ ኦሱዋ ሂላንቻቱነ ብራታ ቆጽያዋንቱ የሩሳላመፐ ከስ ስምና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hawe haneeddawe, Kaatii Yo'aakiini, kaatata Aa aata, Aa oosanchchatuu, Yihudaanne Yerusaalame kaappatuu, kushiyaa oosuwaa hiillanchchatuunne birataa k'os's'iyaawanttu Yerusaalameppe kesi simmina.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssi haniday kawo Ikoniyaaney, godatteya iza aaya, kawo keeththa oosanchchati, Yuhudanne Yerusalaame kaaleththizayti, hiillanchchatinne wogaceti Yerusalaameppe di7etti bidaappe guyenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ሃኒዳይ ካዎ ኢኮኒያኔይ፥ ጎዳቴያ ኢዛ ኣያ፥ ካዎ ኬ ኦሳንቻቲ፥ ዩሁዳኔ ዬሩሳላሜ ካሌዛይቲ፥ ሂላንቻቲኔ ዎጋጬቲ ዬሩሳላሜፔ ዲኤቲ ቢዳፔ ጉዬና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀይስ ሀንዳይ፥ ካዎይ እኮንያን፥ እያ አይያ ካውያ፥ እያ ሞርናት፥ ይሁዳነ የሩሳላመ ሀላቃት፥ ኩሸ ሂላንቾትነ ብራታ ቆፀይሳት የሩሳላመፐ ድኤትድ ብድ ስምና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Haysi haniday, kawoy Ikoniyaani, iya aayiya kawiya, iya moorinnati, Yihudanne Yerusalaame halaqati, kushe hiillanchotinne birata qoxeysati Yerusalaamepe di7etidi bidi simmina.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይህም የሆነው ንጉሡ ኢኮንያን እቴጌዪቱ እናቱ፣ የቤተ መንግሥቱ ባለሟሎች፣ የይሁዳና የኢየሩሳሌም መሪዎች፣ ዐናጺዎችና ብረት ቀጥቃጮች ተማርከው ከኢየሩሳሌም ከተወሰዱ በኋላ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ደብዳቤውንም የጻፍኩት ንጉሡ ኢኮንያን፥ እቴጌይቱ እናቱና የቅርብ አገልጋዮቹ፥ የይሁዳና የኢየሩሳሌም መሪዎች፥ የእጅ ጥበብ ሠራተኞችና ሙያተኞች ሁሉ ተማርከው ከተወሰዱ በኋላ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዙይ ዝኾነ፥ ኢኮንያንን እኖኡ ንግስትን ናይ መንግስቲ ሰብ ስልጣንን ኣሕሉቕ ይሁዳን ኢየሩሳሌምን ሃነፅትን ሰራሕቲ ሓፂንን ካብ ኢየሩሳሌም ተማሪኾም ናብ ባቢሎን ምስ ከዱ እዩ።