Jeremiah 29:19 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንቓለይ ስለ ዘይሰምዑ፡ እቲ ብባሮተይ ነብያት ኣቢለ ዝለኣኽክዎም እግዚኣብሄር፡ ኣንጊሁ ተንሲኡ ለኣኾም ይብል። ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኩምን፣ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር፤ በማለዳ ባሪያዎችን ነቢያትን ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም፤ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር፤ በማለዳ ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህም የሆነው ቃሎቼን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል ጌታ፤ በማለዳ ተነሥቼ ባርያዎቼን ነቢያትን ወደ እነርሱ በተደጋጋሚ ላኩኝ፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም፥ ይላል ጌታ።’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ትምቢትያ ኦድያ ታ ቆማቱዋ ቦላ ታን ኡንቱንቶ ዛራ ዛራደ ኪቴዳ ታ ቃላ ኡንቱንቱ ስሰናን እጼድኖ ያጌ መና ጎዳይ። ህንተካ ኦሞደት ቤዳዋንቱ ስሰናን እጼድታ ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, timbbitiyaa odiyaa ta k'oomatuwaa bolla taani unttunttoo zaara zaaraadde kiitteedda ta k'aalaa unttunttu sisennan is's'eeddino yaagee Med'inaa Goday. Hinttekka omoodetti beeddawanttu sisennan is's'eeddita yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gaasoykka ta oosanchcha nabeta bolla tani isttas zaara zaarada kiittida ta qaala istti siyontta ixxida. Intteka di7etti bidayti siyontta ixxideta› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጋሶይካ ታ ኦሳንቻ ናቤታ ቦላ ታኒ ኢስታስ ዛራ ዛራዳ ኪቲዳ ታ ቃላ ኢስቲ ሲዮንታ ኢጺዳ። ኢንቴካ ዲኤቲ ቢዳይቲ ሲዮንታ ኢጺዴታ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አይለታ ናበታ ባጋራ ዛራ ዛራዳ ኪትዳ ታ ቃላ ኤንቲ ስኦና እፅዶሶና። ህንተ ድኤትድ ብዳይሳትካ ስኦና እፅደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta aylleta nabeta baggara zaarada zaarada kiitida ta qaala enti si7onna ixidosona. Hinte di7etidi bidaysatika si7onna ixideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአገልጋዮቼ በነቢያት በኩል ደጋግሜ የላክሁላቸውን ቃሌን አልሰሙምና” ይላል እግዚአብሔር፤ “እናንተ ምርኮኞችም አልሰማችሁም” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ የሚደርስባቸው በአገልጋዮቼ በነቢያት አማካይነት በመደጋገም የላክሁላቸውን ቃሌን ካለመስማትና ካለመታዘዝ የተነሣ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ ዝበፅሖም ዘሎ ኸዓ፥ ብኣገልገልተይ ነቢያት ገይረ እንተየቋረፅኩ ዝለኣኽኩሎም ቃለይ፥ ምስማዕ ስለ ዝኣበዩ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩምውን ኣይሰማዕኹምንን፤ ይብል እግዚኣብሄር። |