Jeremiah 29:19 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንቓለይ ስለ ዘይሰምዑ፡ እቲ ብባሮተይ ነብያት ኣቢለ ዝለኣኽክዎም እግዚኣብሄር፡ ኣንጊሁ ተንሲኡ ለኣኾም ይብል። ንስኻትኩም ግና ኣይሰማዕኩምን፣ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም የሆ​ነው ቃሌን ስላ​ል​ሰሙ ነው፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በማ​ለዳ ባሪ​ያ​ዎ​ችን ነቢ​ያ​ትን ወደ እነ​ርሱ ሰድ​ጃ​ለ​ሁና፤ እና​ንተ ግን አል​ሰ​ማ​ች​ሁም፤ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም የሆነው ቃሌን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል እግዚአብሔር፤ በማለዳ ተነሥቼ ባሪያዎቼን ነቢያትን ወደ እነርሱ ሰድጃለሁና፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህም የሆነው ቃሎቼን ስላልሰሙ ነው፥ ይላል ጌታ፤ በማለዳ ተነሥቼ ባርያዎቼን ነቢያትን ወደ እነርሱ በተደጋጋሚ ላኩኝ፤ እናንተ ግን አልሰማችሁም፥ ይላል ጌታ።’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ትምቢትያ ኦድያ ታ ቆማቱዋ ቦላ ታን ኡንቱንቶ ዛራ ዛራደ ኪቴዳ ታ ቃላ ኡንቱንቱ ስሰናን እጼድኖ ያጌ መና ጎዳይ። ህንተካ ኦሞደት ቤዳዋንቱ ስሰናን እጼድታ ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, timbbitiyaa odiyaa ta k'oomatuwaa bolla taani unttunttoo zaara zaaraadde kiitteedda ta k'aalaa unttunttu sisennan is's'eeddino yaagee Med'inaa Goday. Hinttekka omoodetti beeddawanttu sisennan is's'eeddita yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gaasoykka ta oosanchcha nabeta bolla tani isttas zaara zaarada kiittida ta qaala istti siyontta ixxida. Intteka di7etti bidayti siyontta ixxideta› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጋሶይካ ታ ኦሳንቻ ናቤታ ቦላ ታኒ ኢስታስ ዛራ ዛራዳ ኪቲዳ ታ ቃላ ኢስቲ ሲዮንታ ኢጺዳ። ኢንቴካ ዲኤቲ ቢዳይቲ ሲዮንታ ኢጺዴታ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አይለታ ናበታ ባጋራ ዛራ ዛራዳ ኪትዳ ታ ቃላ ኤንቲ ስኦና እፅዶሶና። ህንተ ድኤትድ ብዳይሳትካ ስኦና እፅደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aylleta nabeta baggara zaarada zaarada kiitida ta qaala enti si7onna ixidosona. Hinte di7etidi bidaysatika si7onna ixideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአገልጋዮቼ በነቢያት በኩል ደጋግሜ የላክሁላቸውን ቃሌን አልሰሙምና” ይላል እግዚአብሔር፤ “እናንተ ምርኮኞችም አልሰማችሁም” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ሁሉ የሚደርስባቸው በአገልጋዮቼ በነቢያት አማካይነት በመደጋገም የላክሁላቸውን ቃሌን ካለመስማትና ካለመታዘዝ የተነሣ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ዝበፅሖም ዘሎ ኸዓ፥ ብኣገልገልተይ ነቢያት ገይረ እንተየቋረፅኩ ዝለኣኽኩሎም ቃለይ፥ ምስማዕ ስለ ዝኣበዩ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንስኻትኩምውን ኣይሰማዕኹምንን፤ ይብል እግዚኣብሄር።