Jeremiah 29:18 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰይፊን ብጥሜትን ብለበዳን ክስጐጎም እየ፣ ኣብ ኵለን መንግስታት ምድሪ ድማ ንርጉማትን ምግራምን ላግጽን ጸርፍን ኣብ መንጎ ኺህልዉ ኣሕሊፈ ክህቦም እየ ንዅሎም ኣህዛብ ኣነ ዝሰጐግክዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ይ​ፍና በራብ፥ በቸ​ነ​ፈ​ርም አሳ​ድ​ዳ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ባሳ​ደ​ድ​ሁ​ባ​ቸ​ውም አሕ​ዛብ ሁሉ ዘንድ ለር​ግ​ማ​ንና ለጥ​ፋት፥ ለማ​ፍ​ዋ​ጫም፥ ለመ​ሰ​ደ​ቢ​ያም እን​ዲ​ሆኑ በም​ድር መን​ግ​ሥ​ታት ሁሉ ዘንድ ለመ​በ​ተን አሳ​ልፌ እሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰይፍም በራብም በቸነፈርም አሳዳድዳቸዋለሁ፥ ባሳደድሁባቸውም አሕዛብ ሁሉ ዘንድ ለጥላቻና ለመደነቂያ ለማፍዋጫም ለመሰደቢያም እንዲሆኑ በምድር መንግሥታት ሁሉ ዘንድ ለመበተን አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሰይፍም በራብም በቸነፈርም አሳዳድዳቸዋለሁ፤ ባሳደድኋቸውም አሕዛብ ሁሉ መካከል ለመረገሚያና ለመሣቀቂያ ለማፍዋጫም ለመሰደቢያም ይሆናሉ፤ በምድር መንግሥታትም ሁሉ ዘንድ ለድንጋጤ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንታ ማሻን፥ ኮሻንነ ኢታ ሀርግያን የደርሳና፤ ታን ኡንቱንቱ ሳኣን ደእያ ካዉተ ኡባዉ ዳጋማ ኦና። ቃይ ታን ኡንቱንታ ከሳደ የዴዳ ቢታ ኡባን ቃንገ፥ ዳጋማ፥ ቦርያነ ሸቃ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttuntta mashshaan, koshaaninne iita harggiyaan yederssana; taani unttunttu sa'aan de'iyaa kawutetsaa ubbaw dagamaa ootsana. K'ay taani unttuntta kessaade yeddeedda biittaa ubbaan k'anggetsaa, dagama, boriyaanne shek'k'aa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani istta mashshan, koshaninne iita hargen yedeththana; histtada tani istta sa7a kawoteththata ubbaa sinththan kadhessinne qidhes kessana; qasse tani istta yedeththa yeddida deraa giddon qanggeththassinne dagamas, boressinne kadhes malata gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታ ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ዬዴና፤ ሂስታዳ ታኒ ኢስታ ሳኣ ካዎቴታ ኡባ ሲንን ካሲኔ ቂስ ኬሳና፤ ቃሴ ታኒ ኢስታ ዬዴ ዬዲዳ ዴራ ጊዶን ቃንጌሲኔ ዳጋማስ፥ ቦሬሲኔ ካስ ማላታ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታ ማሻን፥ ኮሻንነ ጋዶን የደዳ፥ ኤንታ ሳአን ደእያ ካዎተ ኡባስ ዳጋማ ኦና። ቃስ ታ ኤንታ ከሳዳ የድዳ ቢታ ኡባን ባደስ፥ ዳጋማስ፥ ቦረስነ ጫሻስ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani enta mashshan, koshaninne gadon yedethada, enta sa7an de7iya kawotetha ubbaas dagama oothana. Qassi ta enta kessada yeddida biitta ubban baadethas, dagamas, boresinne cashshas oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰይፍ፣ በራብና በመቅሠፍት አሳድዳቸዋለሁ፤ በምድር መንግሥታት ሁሉ ፊት የሚያስጸይፉ አደርጋቸዋለሁ፤ በማሳድድባቸውም ሕዝቦች ዘንድ የርግማንና የድንጋጤ፣ የመሣቂያና የመዘባበቻ ምልክት ይሆናሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጦርነት፥ በራብና በቸነፈር አባርራቸዋለሁ፤ የዓለም ሕዝብ ሁሉ በእነርሱ ላይ ስለሚያዩት ነገር ይደነግጣሉ፤ እንዲበተኑ በማደርግበት ስፍራ ሁሉ በእነርሱ ላይ የማደርሰውን ነገር የሚያዩ ሕዝቦች ሁሉ በመደንገጥ ይሸበራሉ። ሕዝብም ሁሉ መሳቂያና መሳለቂያ ያደርጋቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብሰይፍን ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ክሰጎም፥ ኣብ ኵሎም መንግስታት ምድሪ ኸዓ ፋሕ ከብሎም እየ። ኣብ ኵሎም እቶም ኣነ ናብኣቶም ዝሰጐጕክዎም ህዝብታት ድማ፥ ንመራገምን ንመገረምን ንመላገፅን ንመፃረፍን ክኾኑ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ።