Jeremiah 29:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብሰይፊን ብጥሜትን ብለበዳን ክስጐጎም እየ፣ ኣብ ኵለን መንግስታት ምድሪ ድማ ንርጉማትን ምግራምን ላግጽን ጸርፍን ኣብ መንጎ ኺህልዉ ኣሕሊፈ ክህቦም እየ ንዅሎም ኣህዛብ ኣነ ዝሰጐግክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰይፍና በራብ፥ በቸነፈርም አሳድዳቸዋለሁ፤ ባሳደድሁባቸውም አሕዛብ ሁሉ ዘንድ ለርግማንና ለጥፋት፥ ለማፍዋጫም፥ ለመሰደቢያም እንዲሆኑ በምድር መንግሥታት ሁሉ ዘንድ ለመበተን አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰይፍም በራብም በቸነፈርም አሳዳድዳቸዋለሁ፥ ባሳደድሁባቸውም አሕዛብ ሁሉ ዘንድ ለጥላቻና ለመደነቂያ ለማፍዋጫም ለመሰደቢያም እንዲሆኑ በምድር መንግሥታት ሁሉ ዘንድ ለመበተን አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሰይፍም በራብም በቸነፈርም አሳዳድዳቸዋለሁ፤ ባሳደድኋቸውም አሕዛብ ሁሉ መካከል ለመረገሚያና ለመሣቀቂያ ለማፍዋጫም ለመሰደቢያም ይሆናሉ፤ በምድር መንግሥታትም ሁሉ ዘንድ ለድንጋጤ አሳልፌ እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንታ ማሻን፥ ኮሻንነ ኢታ ሀርግያን የደርሳና፤ ታን ኡንቱንቱ ሳኣን ደእያ ካዉተ ኡባዉ ዳጋማ ኦና። ቃይ ታን ኡንቱንታ ከሳደ የዴዳ ቢታ ኡባን ቃንገ፥ ዳጋማ፥ ቦርያነ ሸቃ ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttuntta mashshaan, koshaaninne iita harggiyaan yederssana; taani unttunttu sa'aan de'iyaa kawutetsaa ubbaw dagamaa ootsana. K'ay taani unttuntta kessaade yeddeedda biittaa ubbaan k'anggetsaa, dagama, boriyaanne shek'k'aa ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta mashshan, koshaninne iita hargen yedeththana; histtada tani istta sa7a kawoteththata ubbaa sinththan kadhessinne qidhes kessana; qasse tani istta yedeththa yeddida deraa giddon qanggeththassinne dagamas, boressinne kadhes malata gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ማሻን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ዬዴና፤ ሂስታዳ ታኒ ኢስታ ሳኣ ካዎቴታ ኡባ ሲንን ካሲኔ ቂስ ኬሳና፤ ቃሴ ታኒ ኢስታ ዬዴ ዬዲዳ ዴራ ጊዶን ቃንጌሲኔ ዳጋማስ፥ ቦሬሲኔ ካስ ማላታ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ማሻን፥ ኮሻንነ ጋዶን የደዳ፥ ኤንታ ሳአን ደእያ ካዎተ ኡባስ ዳጋማ ኦና። ቃስ ታ ኤንታ ከሳዳ የድዳ ቢታ ኡባን ባደስ፥ ዳጋማስ፥ ቦረስነ ጫሻስ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta mashshan, koshaninne gadon yedethada, enta sa7an de7iya kawotetha ubbaas dagama oothana. Qassi ta enta kessada yeddida biitta ubban baadethas, dagamas, boresinne cashshas oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰይፍ፣ በራብና በመቅሠፍት አሳድዳቸዋለሁ፤ በምድር መንግሥታት ሁሉ ፊት የሚያስጸይፉ አደርጋቸዋለሁ፤ በማሳድድባቸውም ሕዝቦች ዘንድ የርግማንና የድንጋጤ፣ የመሣቂያና የመዘባበቻ ምልክት ይሆናሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጦርነት፥ በራብና በቸነፈር አባርራቸዋለሁ፤ የዓለም ሕዝብ ሁሉ በእነርሱ ላይ ስለሚያዩት ነገር ይደነግጣሉ፤ እንዲበተኑ በማደርግበት ስፍራ ሁሉ በእነርሱ ላይ የማደርሰውን ነገር የሚያዩ ሕዝቦች ሁሉ በመደንገጥ ይሸበራሉ። ሕዝብም ሁሉ መሳቂያና መሳለቂያ ያደርጋቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብሰይፍን ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ክሰጎም፥ ኣብ ኵሎም መንግስታት ምድሪ ኸዓ ፋሕ ከብሎም እየ። ኣብ ኵሎም እቶም ኣነ ናብኣቶም ዝሰጐጕክዎም ህዝብታት ድማ፥ ንመራገምን ንመገረምን ንመላገፅን ንመፃረፍን ክኾኑ ኣሕሊፈ ኽህቦም እየ። |