Jeremiah 29:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ሰይፍን ጥሜትን ፌራን እሰደሎም ኣለኹ፡ ከም ዘይብላዕ ርኹስ በለስ ክገብሮም እየ፡ ኣዝዮም ክፉኣት እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ ሰይ​ፍ​ንና ራብን፥ ቸነ​ፈ​ር​ንም እሰ​ድ​ድ​ባ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ከመ​ጐ​ም​ዘ​ዙም የተ​ነሣ ይበላ ዘንድ እን​ደ​ማ​ይ​ቻል እንደ ክፉ በለስ አደ​ር​ጋ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ሰይፍንና ራብን ቸነፈርንም እሰድድባቸዋለሁ፥ ከክፋቱም የተነሣ ይበላ ዘንድ እንደማይቻል እንደ ክፉ በለስ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ሰይፍንና ራብን ቸነፈርንም በመካከላቸው እልክባቸዋለሁ፥ ከክፋቱም የተነሣ ሊበላ እንደማይችል እንደ ተበላሸ በለስ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኤ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኡንቱንቱ ቦላ ማሻ፥ ኮሻነ ኢታ ሀርግያ አሀና። ቃይ ታን ኡንቱንታ ማናዉ ጊገና ዎቄዳ ባላስያ ቴራ ማላ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ee, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani unttunttu bolla mashshaa, koshaanne iita harggiyaa ahana. K'ay taani unttuntta maanaw giigenna wook'k'eedda balasiyaa teeraa mala ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) tumukka GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, ‹Tani istta bolla ola, koshanne iita harge yeddana; qasse tani istta maanaas giigontta moorettida balase teera mala ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቱሙካ ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ ‹ታኒ ኢስታ ቦላ ኦላ፥ ኮሻኔ ኢታ ሃርጌ ዬዳና፤ ቃሴ ታኒ ኢስታ ማናስ ጊጎንታ ሞሬቲዳ ባላሴ ቴራ ማላ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ኤንታ ቦላ ማሸ፥ ኮሻነ ጋዶ የዳና። ታ ኤንታና ሜተታናዉ ዳንዳኤቶና ኢትዳ ባላሰ ም አይፈዳ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta enta bolla mashshe, koshanne gado yeddana. Ta entana meetetanaw danda7etonna iitida balase mitha ayfeda oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር በርግጥ እንዲህ ይላል፤ “ሰይፍን፣ ራብንና መቅሠፍትን እሰድድባቸዋለሁ፤ ከመበላሸቱ የተነሣም ሊበላ እንደማይቻል እንደ መጥፎ የበለስ ፍሬ አደርጋቸዋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እኔ በእነርሱ ላይ ጦርነትን፥ ራብንና ቸነፈርን ላመጣባቸው ነው፤ ከመበላሸቱ የተነሣ ሊበሉት እንደማይቻል የበለስ ዛፍ ፍሬ አደርጋቸዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ሰይፍን ጥሜትን መቕሰፍትን ክሰደሎም እየ፤ ከምቲ ኻብ ምብልሻዉ ዝተልዓለ ኽብላዕ ዘይከኣል ሕማቕ በለስ ክገብሮም እየ” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።