Jeremiah 29:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቲ ኣብ ዝፋን ዳዊት ተቐሚጡ ዘሎ ንጉስን ብዛዕባ ኵሎም ኣብዛ ኸተማ ዚነብሩ ህዝብን ብዛዕባ እቶም ምሳኻ ናብ ስደት ዘይከዱ ኣሕዋትካን እንታይ ከም ዚብል ፍለጥ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በዳ​ዊት ዙፋን ስለ ተቀ​መጠ ንጉሥ፥ ከእ​ና​ን​ተም ጋር ስላ​ል​ተ​ማ​ረ​ኩት ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ፥ በዚ​ህች ከተማ ስለ​ሚ​ኖሩ ሕዝብ ሁሉ እን​ዲህ ይላ​ልና፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር በዳዊት ዙፋን ስለ ተቀመጠ ንጉሥ ከእናንተም ጋር ስላልተማረኩት ወንድሞቻችሁ፥ በዚህች ከተማ ስለሚኖሩ ሕዝብ ሁሉ፥ እንዲህ ይላልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዳዊት ዙፋን ላይ ስለ ተቀመጠው ንጉሥ፥ ከእናንተም ጋር ተማርከው ስላልሄዱት ወንድሞቻችሁ፥ በዚህች ከተማ ስለሚኖሩ ሕዝብ ሁሉ፥ ጌታ እንዲህ ይላልና፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ዳዊታ ካዉተ አራታን ኡትያ ካትያባ፥ ሀ ካታማን ደእያ አሳ ኡባባነ ህንተናና ኦሞዱዋን ከስቤና ህንተ ዳቦቱዋባ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Daawita kawutetsaa araatan uttiyaa kaatiyaabaa, ha kataman de'iyaa asaa ubbabaanne hinttenana omooduwaan kesibeenna hintte dabbotuwaabaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAY Dawite kawoteththa algan uttana kawo gishshas, inttenara di7etti bontta haan attida dabbota gishshassinne ha kataman attida deraa ubbaa gishshas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ዳዊቴ ካዎቴ ኣልጋን ኡታና ካዎ ጊሻስ፥ ኢንቴናራ ዲኤቲ ቦንታ ሃን ኣቲዳ ዳቦታ ጊሻሲኔ ሃ ካታማን ኣቲዳ ዴራ ኡባ ጊሻስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግዶሽን፥ ዳዊታ አራታን ኡትያ ካዋባነ ህንተ መላ ድኤትድ ቦና አትዳ አሳባነ ህንተ ዳቦታባ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gidoshin, Dawita araatan uttiya kawabanne hinte mela di7etidi boonna attida asaabanne hinte dabbotabaa Goday haysada yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር ግን በዳዊት ዙፋን ላይ ስለሚቀመጠው ንጉሥና ከእናንተ ጋር ተማርኮ ስላልሄደው ወገንህ በዚህ ከተማ ስለ ቀረው ሕዝብ ሁሉ እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የዳዊትን ዙፋን ወርሶ ገዢ ስለ ሆነው ንጉሥና እንደ እናንተ ተማርከው ስላልተወሰዱት በዚህች ከተማ ስለሚገኙት ዘመዶቻችሁ እግዚአብሔር የሚለውን ቃል ስሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ብዛዕባ እቲ ኣብ ዙፋን ዳዊት ዝተቐመጠ ንጉስን፥ ብዛዕባ እቶም ምሳኻትኩም ተማሪኾም ዘይከዱ ኣሕዋትኩም፥ ኣብዛ ኸተማ እዚኣ ዝነብሩ ዘለዉ ዅሉ ህዝብን ከምዙይ ይብል፦