Jeremiah 29:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኣኻትኩም ክረክብ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ምርኮኹም መሊሰ ካብ ኲሎም ኣህዛብን ካብ ኵሉ እቲ ዝሰጐግኩኹም ቦታታትን ክእክበኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ናብታ ናብ ምርኮ ዝወሰድኩኹም ቦታ ድማ ክመልሰኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እገለጥላችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፤ ከአሕዛብ ሁሉ ዘንድ እናንተንም ከበተንሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፤ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእናንተም ዘንድ እገኛለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፤ እናንተንም ለምርኮ ወዳፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእናንተም ዘንድ ታገኙኛላችሁ፥ ይላል ጌታ፤ ምርኮአችሁንም እመልሳለሁ፥ ከአሕዛብም ሁሉ ዘንድ እናንተንም ካሳደድሁበት ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፥ ይላል ጌታ፤ እናንተንም ለምርኮ ካፈለስሁበት ስፍራ እመልሳችኋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተዉ ቤታና። ታን ህንተና ኦሞዱዋፐ ዛራና። ታን ህንተና ላሌዳ ካዉተቱዋ ኡባፐነ ሳኣ ኡባፐ ሺሻና ያጌ መና ጎዳይ። ታን ህንተና ኦሞዶ የዳናፐ ካሰ ህንተ ደኤዳ ሳኣ ጉየ ዛራደ አሀና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ።” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hinttew beettana. Taani hinttena omooduwaappe zaarana. Taani hinttena laaleedda kawutetsatuwaa ubbaappenne sa'aa ubbaappe shiishshana yaagee Med'inaa Goday. Taani hinttena omoodoo yeddanaappe kase hintte de'eedda sa'aa guyye zaaraadde ahana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee.» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tanikka inttes beettana. Ta intte di7etti bida biittafe zaarana; tani inttena laalla yeddida kawoteththafenne soho ubbaafe shiishshana; histtada tani inttena di7os yeddanaappe kase intte de7ida soho guye zaarada ehana› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒካ ኢንቴስ ቤታና። ታ ኢንቴ ዲኤቲ ቢዳ ቢታፌ ዛራና፤ ታኒ ኢንቴና ላላ ዬዲዳ ካዎቴፌኔ ሶሆ ኡባፌ ሺሻና፤ ሂስታዳ ታኒ ኢንቴና ዲኦስ ዬዳናፔ ካሴ ኢንቴ ዴኢዳ ሶሆ ጉዬ ዛራዳ ኤሃና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ህንተዉ በንታና፤ ታ ህንተና ድኤተፈ ዛራና። ታኒ ህንተና ላልዳ ካዎተታፐነ ዱማ ዱማ በሳፈ ሺሻና። ታ ህንተና ድኦን ደንዳ ህንተ ቢታ ጉየ ዛራዳ ኤሀና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta hintew bentana; ta hintena di7etethaafe zaarana. Taani hintena laallida kawotethatapenne dumma dumma bessaafe shiishana. Ta hintena di7on denthida hinte biitta guye zaarada ehana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም እገኝላችኋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ከምርኮም እመልሳችኋለሁ፤ እናንተንም ከበተንሁበት አገርና ስፍራ ሁሉ እመልሳችኋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “በምርኮ ምክንያት ወዳስለቀቅኋችሁም ምድር እመልሳችኋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእርግጥ እላችኋለሁ ታገኙኛላችሁ፤ እኔም ወደ ምድራችሁ እመልሳችኋለሁ፤ እናንተን ከበተንኩበት ከየትኛውም አገርና ከየትኛውም ስፍራ ሁሉ እሰበስባችኋለሁ፤ እኔ እናንተን ነቅዬ እንድትሰደዱ ከማድረጌ በፊት ወደ ነበራችሁበት ምድር መልሼ አመጣችኋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክርከበልኩም፥ ንምርኮኹም ከዓ ኽምልሶ እየ። ካብ ኵሎም እቶም ናብኣቶም ዝሰጐጕኩኹም ህዝብታትን ስፍራታትን ድማ ኽእክበኩም እየ፤ ናብታ ተማሪኽኩም ክትከዱ እንተለኹም ዝሓደግኩምዋ ምድሪ ኽመልሰኩም እየ።” |