Jeremiah 29:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነብይ ኤርምያስ ካብ የሩሳሌም ናብቶም ዝተረፉ ሽማግለታትን ናብ ካህናትን ነብያትን ንዅሎም እቶም ነቡካድነጻር ካብ የሩሳሌም ምሩኻት ገይሩ ዝወሰዶም ህዝብን ዝለኣኾ መልእኽቲ ድማ እዚ እዩ። ናብ ባቢሎን፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢዩ ኤርምያስ ወደ ተረፉት የምርኮ ሽማግሌዎች፥ ወደ ካህናቱም፥ ወደ ሐሰተኞች ነቢያቱም፥ ናቡከደነፆር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ወዳፈለሰውም ሕዝብ ሁሉ ከኢየሩሳሌም የላከው የደብዳቤው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነቢዩ ኤርምያስ ወደ ተረፉት የምርኮ ሽማግሌዎች፥ ወደ ካህናቱም፥ ወደ ነቢያቱም፥ ናቡከደነፆር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ወዳፈለሰውም ሕዝብ ሁሉ ከኢየሩሳሌም የላከው የደብዳቤው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢዩ ኤርምያስ ተማርከው ወደ ተረፉት ሽማግሌዎች፥ ወደ ካህናቱም፥ ወደ ነቢያቱም፥ ናቡከደነፆር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ወዳፈለሰውም ሕዝብ ሁሉ ከኢየሩሳሌም የላከው የደብዳቤው ቃላት ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ኦሞደቴዳዋንቱ ግዶን ደእያ አቴዳ ጭማቶ፥ ቄሳቶ፥ ትምቢትያ ኦድያዋንቶነ ናቡካዳናጾር የሩሳላመፐ ኦሞዲደ፥ ባብሎነ አፌዳ ሀራ አሳቶ ኡባዉ የሩሳላመፐ የዴዳ ዳብዳቢ ሀዋፐ ካሊደ ጻፈቴዳዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Timbbitiyaa odiyaa Ermaasi omoodetteeddawanttu giddon de'iyaa atteeda c'imatoo, k'eesatoo, timbbitiyaa odiyaawanttoonne Naabukadanas'oori Yerusaalameppe omoodiide, Baabloone afeeda hara asatoo ubbaw Yerusaalameppe yeddeedda dabddaabbii hawaappe kaalliide s'aafetteeddawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nabe Ermaasi di7etti biidi hayqqontta shemppora paxa diza cimatas, qeesetas, nabetassinne Nabukadanaxoorey Yerusalaameppe di7idi Baabiloone efida hara as ubbaas Yerusalaameppe yeddida dabdaabbey hayssafe kaallidi xaafettidayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤ ኤርማሲ ዲኤቲ ቢዲ ሃይቆንታ ሼምፖራ ፓጻ ዲዛ ጪማታስ፥ ቄሴታስ፥ ናቤታሲኔ ናቡካዳናጾሬይ ዬሩሳላሜፔ ዲኢዲ ባቢሎኔ ኤፊዳ ሃራ ኣስ ኡባስ ዬሩሳላሜፔ ዬዲዳ ዳብዳቤይ ሃይሳፌ ካሊዲ ጻፌቲዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናብያ ኤርምያስ ድኤትዳ አሳ ግዶን ደእያ አትዳ ጭማታስ፥ ካህነታስ፥ ናበታስነ ናቡካዳናፆር የሩሳላመፐ ድእድ፥ ባብሎነ ኤፍዳ ኡባስ የሩሳላመፐ የድዳ ዳብዳበይ ሀይሳፈ ካልድ ፃፈትዳይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nabiya Ermiyaasi di7etida asaa giddon de7iya attida cimatas, kahinetas, nabetasinne Nabukadanaxoori Yerusalaamepe di77idi, Babiloone efida ubbaas Yerusalaamepe yeddida dabdaabey haysafe kaallidi xaafetidaysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩ ኤርምያስ በምርኮ ተወስደው በሕይወት ለቀሩት ሽማግሌዎች፣ ለካህናቱ፣ ለነቢያቱና ናቡከደነፆር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ለወሰዳቸው ሕዝብ ሁሉ የላከው የደብዳቤ ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ናቡከደነፆር ከኢየሩሳሌም ወደ ባቢሎን ማርኮ ለወሰዳቸው ካህናትና ነቢያት ለሕዝብ አለቆችና ለሌሎችም ስደተኞች ሁሉ ከኢየሩሳሌም የጻፍኩት ደብዳቤ ይዘት እንዲህ የሚል ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቢይ ኤርሚያስ ነቶም ብህይወት ዝነብሩ ሽማግለታትን፥ ነቶም ካህናትን ነቢያትን፥ ንዅሎም ነቶም ናቡከደነፆር ካብ ኢየሩሳሌም ማሪኹ ናብ ባቢሎን ዝወሰዶም ህዝቢ፥ ዝለኣኸሎም ቃል መልእኽቲ እዙይ እዩ። |