Jeremiah 28:6 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነብዪ ኤርምያስ እውን ከይተረፈ፡ ኣሜን፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይገብር፡ እግዚኣብሄር ነቲ እተነበኻዮ ዘረባኻ ይፍጽሞ፡ ንኣቕሑ ቤት እግዚኣብሄርን ነቲ ኣብ ምርኮ እተወስደ ዅሉን ካብ ባቢሎን ናብዚ ቦታ እዚ ንምምላስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ዩም ኤር​ም​ያስ እን​ዲህ አለ፥ “አሜን፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ያድ​ርግ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቤት ዕቃ፥ ምር​ኮ​ው​ንም ሁሉ ከባ​ቢ​ሎን ወደ​ዚህ ስፍራ በመ​መ​ለስ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ና​ገ​ር​ኸ​ውን ትን​ቢት ይፈ​ጽም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነቢዩም ኤርምያስ እንዲህ አለ። አሜን፥ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግ፤ የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ምርኮውንም ሁሉ ከባቢሎን ወደዚህ ስፍራ በመመለስ እግዚአብሔር የተናገርኸውን ትንቢት ይፈጽም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነቢዩም ኤርምያስ እንዲህ አለ፦ “አሜን፥ ጌታ እንዲህ ያድርግ፤ የጌታን ቤት ዕቃዎችና ምርኮውን ሁሉ ከባቢሎን ወደዚህ ስፍራ በመመለስ ጌታ የተናገርኸውን የትንቢት ቃላት ይፈጽም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዋዳን ያጌዳ፤ “አመንእ! መና ጎዳይ ያቶ! መና ጎዳ ጎልያ ሚሻቱዋነ ኦሞደቲደ ቤዳ አሳ ኡባ ባብሎነፐ ዛሪደ፥ ሀ ሳኣ አሂደ፥ ኔን ኦዴዳ ቃላ መና ጎዳይ ፖሎ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) hawaadan yaageedda; «Amen"i! Med'inaa Goday yaato! Med'inaa Godaa Golliyaa miishshatuwaanne omoodettiide beedda asaa ubbaa Baablooneppe zaariide, ha sa'aa ahiide, neeni odeedda k'aalaa Med'inaa Goday polo!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Amiin! GODAY ooththo! GODAA Keeththaa miishshatanne di7ettidi bida asaa ubbaa Baabilooneppe zaari ehidi GODAY ba yootida qaala polo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣሚን! ጎዳይ ኦ! ጎዳ ኬ ሚሻታኔ ዲኤቲዲ ቢዳ ኣሳ ኡባ ባቢሎኔፔ ዛሪ ኤሂዲ ጎዳይ ባ ዮቲዳ ቃላ ፖሎ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አምንእ! ጎዳይ ነ ግዳይሳዳ ኦ። ፆሳ ኬ ሚሸታነ ድኤትድ ብዳ አሳ ኡባ ባብሎነፐ ዛሪድ፥ ነ ኦድያ ቃላ ጎዳይ ፖሎ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Amin7i! Goday ne gidaysada ootho. Xoossa keetha miishetanne di7etidi bida asa ubbaa Babiloonepe zaaridi, ne odiya qaala Goday polo!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሜን፤ እግዚአብሔር ያድርገው፤ የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ሁሉ፣ ተማርከው የተወሰዱትንም ምርኮኞች ሁሉ ከባቢሎን በመመለስ፣ እግዚአብሔር የተናገርኸውን ቃል ይፈጽም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሜን! እግዚአብሔር እንዳልከው ያድርግ! የቤተ መቅደሱን ዕቃዎች በማምጣትና የተማረኩትን ምርኮኞች በመመለስ እግዚአብሔር አንተ የተናገርከውን ትንቢት ይፈጽም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቢይ ኤርሚያስ ድማ በለ፦ “ኣሜን፤ እግዚኣብሄር ከምኡ ይግበሮ። እቲ ኣቑሑ ቤተ መቕደስን ኵላቶም ምሩኻትን፥ ካብ ባቢሎን ናብዛ ስፍራ እዚኣ ኽምለሱስ፥ ነቲ ዝተነበኻዮ ቓል፥ እግዚኣብሄር ይፈፅሞ።