Jeremiah 28:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንየቆንያ ወዲ ዮያቂም ንጉስ ይሁዳ ምስ ኵሎም እቶም ናብ ባቢሎን ዝኸዱ ምሩኻት ይሁዳ ናብዚ ቦታ እዚ ኽመልሶ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ኣርዑት ንጉስ ባቢሎን ክሰብሮ እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ባቢ​ሎ​ንም የሄ​ዱ​ትን የይ​ሁ​ዳን ንጉሥ የኢ​ዮ​አ​ቄ​ምን ልጅ ኢኮ​ን​ያ​ን​ንና የይ​ሁ​ዳን ምርኮ ሁሉ ወደ​ዚች ስፍራ እመ​ል​ሳ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ የባ​ቢ​ሎ​ንን ንጉሥ ቀን​በር እሰ​ብ​ራ​ለ​ሁና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ባቢሎንም የሄዱትን የይሁዳን ንጉሥ የኢዮአቄምን ልጅ ኢኮንያንንና የይሁዳን ምርኮ ሁሉ ወደዚህች ስፍራ እመልሳቸዋለሁ፤ የባቢሎንን ንጉሥ ቀንበር እሰብራለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ባቢሎንም የሄዱትን የይሁዳን ንጉሥ የኢዮአቄምን ልጅ ኢኮንያንንና፥ የይሁዳን ምርኮ ሁሉ ወደዚህች ስፍራ እመልሳቸዋለሁ፤ የባቢሎንን ንጉሥ ቀንበር እሰብራለሁና፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ታን እዮአቄማ ናኣ ይሁዳ ካትያ እዮኣኪናካ፥ ይሁዳፐ ኦሞደቲደ፥ ባብሎነ ቤዳ አሳ ኡባ ዛራደ ሀ ሳኣ አሀና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ባብሎነ ካትያ ሞርገ ም መንና። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay taani Iyo'ak'eema na'aa Yihudaa Kaatiyaa Iyo'aakiinakka, Yihudaappe omoodettiide, Baabloone beedda asaa ubbaa zaaraadde ha sa'aa ahana. Ayaw gooppe, taani Baabloone kaatiyaa morgge mitsaa mentsana. Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse tani Yuhuda Kawo Iyo7aaqeme naa Ikoniyaanenne Yuhudappe di7ettidi Baabiloone bida asaa ubbaa zaarada ha soho ehana. Gaasoykka Baabiloone kawoy inttena toossida qambara ta menththana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ታኒ ዩሁዳ ካዎ ኢዮኣቄሜ ና ኢኮኒያኔኔ ዩሁዳፔ ዲኤቲዲ ባቢሎኔ ቢዳ ኣሳ ኡባ ዛራዳ ሃ ሶሆ ኤሃና። ጋሶይካ ባቢሎኔ ካዎይ ኢንቴና ቶሲዳ ቃምባራ ታ ሜንና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እዮአቄማ ናኣ፥ ይሁዳ ካዋ ዮአክና፥ ይሁዳፐ ድኤትድ ባብሎነ ብዳ አሳ ኡባ ዛራዳ ሀ በሳ ኤሀና። ታኒ ባብሎነ ካዋ ቃምባራ መንና’ ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iyo7aqeema na7aa, Yihuda kawa Yo7akina, Yihudape di7etidi Babiloone bida asa ubbaa zaarada ha bessaa ehana. Taani Babiloone kawa qambara menthana’ ” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳንም ንጉሥ የኢዮአቄምን ልጅ ኢኮንያንን፣ ሌሎች ከይሁዳ ወደ ባቢሎን ተማርከው የተወሰዱትንም ሁሉ ወደዚህ ስፍራ እመልሳለሁ’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘የባቢሎን ንጉሥ የጫነባቸውን ቀንበር እሰብራለሁና።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንዲሁም የኢዮአቄምን ልጅ የይሁዳን ንጉሥ ኢኮንያንን ወደ ባቢሎን ተሰደው ከሄዱት ከይሁዳ ሕዝብ ጋር መልሼ አመጣዋለሁ፤ አዎ! የባቢሎንን ንጉሥ የአገዛዝ ቀንበር እሰብራለሁ፤’ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነርዑት ንጉስ ባቢሎን ክሰብሮ እየሞ፥ ንኢኮንያን ወዲ ኢዮኣቄም ንጉስ ይሁዳን ንዅላቶም ናብ ባቢሎን ዝተወሰዱ ምሩኻት ይሁዳን ናብዛ ስፍራ እዚኣ ኽመልሶም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።’ ”