Jeremiah 28:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣርዑት ንጉስ ባቢሎን ሰበርኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሠ​ራ​ዊት ጌታ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ አለ፦ የባ​ቢ​ሎ​ንን ንጉሥ ቀን​በር ሰብ​ሬ​አ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ብሎ ይናገራል። የባቢሎንን ንጉሥ ቀንበር ሰብሬአለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ብሎ ተናግሮአል፦ የባቢሎንን ንጉሥ ቀንበር ሰብሬአለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ባብሎነ ካትያ ሞርገ ም መንና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Taani Baabloone kaatiyaa morgge mitsaa mentsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Baabiloone kawoy inttena toossida qambara ta menththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ባቢሎኔ ካዎይ ኢንቴና ቶሲዳ ቃምባራ ታ ሜንና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ‘ባብሎነ ካዋ ቃምባራ መንና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay, ‘Babiloone kawa qambara menthana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘የባቢሎን ንጉሥ የጫነባችሁን ቀንበር እሰብራለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ብሎአል፥ ‘የባቢሎንን ንጉሥ ቀንበር እሰብራለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ነርዑት ንጉስ ባቢሎን ሰቢረዮ እየ።