Jeremiah 28:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ካብ ምድሪ እነጽገኩም ኣለኹ። ሎሚ ዓመት ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ዓመጽ ስለ ዝመሃርካ፡ ክትመውት ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ ከገጸ ምድር አስወግድሃለሁ፤ በእግዚአብሔር ላይ ዐመፅን ተናግረሃልና በዚህ ዓመት ትሞታለህ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ከምድር ላይ እሰድድሃለሁ፤ በእግዚአብሔር ላይ ዓመፅን ተናግረሃልና በዚህ ዓመት ትሞታለህ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘እነሆ፥ ከምድር ላይ አስወግድሃለሁ፤ በጌታ ላይ ዓመፅን ተናግረሃልና በዚህ ዓመት ትሞታለህ’ ” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኔና ሀ ሳኣ ቦላፐ ድጋና። ኔን ሀ አሳይ ታ ቦላን ማካላናዳን ዞሬዳ ድራዉ፥ ኔን ሀ ላይ ሀይቃና’ ያጌ” ያጌዳ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani neena ha sa'aa bollaappe diggana. Neeni ha Asay ta bollan makkalanaadan zoreedda diraw, neeni ha laytsi hayk'k'ana› yaagee» yaageedda Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, ‹Tani nena ha sa7a bollafe diggana; neni GODAA bolla makkalla haasayda gishshas ne ha layth hayqqana› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኔና ሃ ሳኣ ቦላፌ ዲጋና፤ ኔኒ ጎዳ ቦላ ማካላ ሃሳይዳ ጊሻስ ኔ ሃ ላይ ሃይቃና› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ ‘ታ ነና ሳአ ቦላፈ ድጋና። ኔኒ ሀ አሳይ ታ ቦላ ማካላና መላ ኦዳ ግሾ ነ ሀ ላይ ሀይቃና’ ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday, ‘Ta nena sa7a bollafe diggana. Neeni ha asay ta bolla makallana mela oothida gisho ne ha laythi hayqana’ ” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ከምድር ገጽ አስወግድሃለሁ፤ በእግዚአብሔርም ላይ ዐመፅ ተናግረሃልና፣ በዚህ ዓመት ትሞታለህ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እግዚአብሔር ‘አንተን ከምድረ ገጽ አስወግድሃለሁ ይህ ሕዝብ በእኔ በአምላካቸው ላይ እንዲያምፁ በማድረግህ ምክንያት ይህ ዓመት ከመፈጸሙ በፊት ትሞታለህ’ ይላል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘እንሆ፥ ካብ ገፅ ምድሪ ኸርሕቐካ እየ፤ ኣብ ልዕለይ ክሕደት ተዛሪብካ ኢኻ እሞ፥ ኣብዛ ዓመት እዚኣ ኽትመውት ኢኻ’ ይብለካ ኣሎ” ኢሉ ነገሮ። |