Jeremiah 28:14 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ምእንቲ ኼገልግልዎ፡ ኣብ ክሳድ እዚኣቶም ኣርዑት ሓጺን ኣንቢረዮም ኣለኹ። ንሳቶም ከኣ ኬገልግልዎ እዮም፡ ኣነውን ኣራዊት መሮር ሂበዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፦ ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ለና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር ይገ​ዙ​ለት ዘንድ የብ​ረ​ትን ቀን​በር በእ​ነ​ዚህ አሕ​ዛብ ሁሉ አን​ገት ላይ አድ​ር​ጌ​አ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ይገ​ዙ​ለ​ታል፤ የም​ድረ በዳ አራ​ዊ​ትን ደግሞ ሰጥ​ቼ​ዋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር ይገዙለት ዘንድ የብረትን ቀንበር በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ አንገት ላይ አድርጌአለሁ፤ እነርሱም ይገዙለታል፥ የምድረ በዳ አራዊት ደግሞ ሰጥቼዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላልና፦ ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እንዲያገለግሉት የብረትን ቀንበር በእነዚህ አሕዛብ ሁሉ አንገት ላይ አድርጌአለሁ፤ እነርሱም ያገለግሉታል፥ ሌላው ቀርቶ የምድረ በዳ አራዊትን ሰጥቼዋለሁ።’ ”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ኡንቱንቱ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ ሞደታና ማላ፥ ታን ሀ ካዉተቱዋ ኡባ ሞርግያን ብራታ ሞርገ ም ዎና፤ ኡንቱንቱካ አዉ ሞደታና። ሀራይ አትና፥ ባዞ ዶአቱዋካ አዉ እማድ’ ያጌ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee; ‹Unttunttu Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw moodetana mala, taani ha kawutetsatuwaa ubbaa morggiyaan birataa morgge mitsaa wotsana; unttunttukka aw moodetana. Haray attina, bazzo do'atuwaakka aw immaad› yaagee yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, ‹Baabiloone kawo Nabukadanaxoores haggazana mala tani ha kawoteththata ubbaa morgen birata qambara woththana; isttika izas haarettana. Haray attoshin wora do7ata bollaka godateth izas immana› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ ‹ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ሃጋዛና ማላ ታኒ ሃ ካዎቴታ ኡባ ሞርጌን ቢራታ ቃምባራ ዎና፤ ኢስቲካ ኢዛስ ሃሬታና። ሃራይ ኣቶሺን ዎራ ዶኣታ ቦላካ ጎዳቴ ኢዛስ ኢማና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራስ ሃረታና መላ ታኒ ሀ ካዎተታ ኡባ ጋናን ብራታ ቃምባራ ዎና፤ ኤንትካ እያዉ ሃረታና። ታኒ ሀር አቶሽን፥ ባዞ ዶአትካ እያዉ ሃረታና መላ ኦና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Babiloone kawa Nabukadanaxooras haaretana mela taani ha kawotethata ubbaa gannan birata qambara wothana; entika iyaw haaretana. Taani hari attoshin, bazzo do7atika iyaw haaretana mela oothana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን እንዲያገለግሉ፣ በእነዚህ ሕዝቦች ላይ የብረት ቀንበር አደርጋለሁ፤ እነርሱም ይገዙለታል፤ በዱር አራዊት ላይ እንኳ ሥልጣን እሰጠዋለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእነዚህ ሕዝቦች ሁሉ ጫንቃ ላይ የብረት ቀንበር እጭናለሁ፤ እነርሱም ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር ይገዙለታል፤ ሌላው ቀርቶ የምድረ በዳ እንስሶች ሁሉ እንዲገዙለት አደርጋለሁ፤’ እኔ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን ምእንቲ ኽግዝኡ፥ ኣብ እንስሳ በረኻ እኳ ስልጣን ሂበዮ ኣለኹ፤ ኣርዑት ሓፂን ኣብ ክሳድ ኵሎም ህዝብታት ኣእትየ ኣለኹ። ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል’ ኢልካ ንገሮ” በሎ።