Jeremiah 28:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሃናንያ ድማ ኣብ ቅድሚ ኵሉ እቲ ህዝቢ ተዛረበ፦ “እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ብተመሳሳሊ መንገዲ ንኣርዑት ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን ካብ ክሳድ ኲሎም ኣህዛብ ኣብ ውሽጢ ክልተ ዓመት ምሉእ ክሰብሮ እየ። ነብዪ ኤርምያስ ድማ ከደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሐናንያም በሕዝቡ ሁሉ ፊት፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እንግዲህ በሁለት ዓመት ውስጥ የባቢሎንን ንጉሥ የናቡከደነፆርን ቀንበር ከአሕዛብ ሁሉ አንገት እሰብራለሁ” አለ። ነቢዩ ኤርምያስም መንገዱን ሄደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሐናንያም በሕዝብ ሁሉ ፊት። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እንዲሁ በሁለት ዓመት ውስጥ የባቢሎንን ንጉሥ የናቡከደነፆርን ቀንበር ከአሕዛብ ሁሉ አንገት እሰብራለሁ አለ። ነቢዩም ኤርምያስ መንገዱን ሄደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሐናንያም በሕዝብ ሁሉ ፊት እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ “ጌታ እንዲህ ይላል፦ በሁለት ዓመት ውስጥ እንዲሁ የባቢሎንን ንጉሥ የናቡከደነፆርን ቀንበር ከአሕዛብ ሁሉ አንገት እሰብራለሁ።” ነቢዩም ኤርምያስ መንገዱን ሄደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀናኒ አሳ ኡባ ስንን ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬዳ፤ “መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ላኡ ላይቱ ግዶን ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራ ሞርገ ም ካዉተቱዋ ኡባ ሞርግያፐ ደንደ ሀዋዳን መንና’ ያጌ” ያጌዳ። ያትና፥ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ደንዲደ፥ ባረ ብያሳ ቤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hanaanii asaa ubbaa sintsan hawaadan yaagiide haasayeedda; «Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani laa"u laytsatuu giddon Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'oora morgge mitsaa kawutetsatuwaa ubbaa morggiyaappe dentsaade hawaadan mentsana› yaagee» yaageedda. Yaatina, timbbitiyaa odiyaa Ermaasi denddiide, bare biyaasaa beedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtidi Hanaaniyay asaa ubbaa sinththan, «GODAY, ‹Tani nam7u layththata giddon Baabiloone kawo Nabukadanaxoore qambara kawoteththata ubbaa morgefe denththada hayssaththo menththana› gees» gides. He wode nabe Ermaasi aggaagidi ba oge bides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲዲ ሃናኒያይ ኣሳ ኡባ ሲንን፥ «ጎዳይ፥ ‹ታኒ ናምኡ ላይታ ጊዶን ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬ ቃምባራ ካዎቴታ ኡባ ሞርጌፌ ዴንዳ ሃይሳ ሜንና› ጌስ» ጊዴስ። ሄ ዎዴ ናቤ ኤርማሲ ኣጋጊዲ ባ ኦጌ ቢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀናን አሳ ኡባ ስንን፥ “ታኒ ናምኡ ላይ ግዶን ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራ ቃምባራ ካዎተታ ኡባ ጋናፈ ደንዳ ሀይሳዳ መንና” ያጌስ ጎዳይ። ሄሳፈ ጉየ፥ ኤርምያስ ደንድድ፥ ባ ኦግያ ብስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hanaani asa ubbaa sinthan, “Taani nam7u laytha giddon Babiloone kawa Nabukadanaxoora qambara kawotethata ubbaa gannaafe denthada haysada menthana” yaagees Goday. Hessafe guye, Ermiyaasi dendidi, ba ogiya bis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕዝቡም ፊት፣ “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የባቢሎንን ንጉሥ የናቡከደነፆርን ቀንበር ከሕዝቡ ሁሉ ጫንቃ ላይ ልክ እንደዚህ እሰብራለሁ’ ” አለ። በዚህ ጊዜ፣ ነቢዩ ኤርምያስ ትቶት መንገዱን ቀጠለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕዝቡም ሁሉ ፊት ሲናገር፦ “በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ የባቢሎንን ንጉሥ ናቡከደነፆርን የአገዛዝ ቀንበር ከሕዝቡ ጫንቃ ላይ አውርዶ እንደዚህ የሚሰባብረው መሆኑን እግዚአብሔር ተናግሮአል” አለ፤ ከዚያም በኋላ እኔ ከዚያ ተነሥቼ ሄድኩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ ዅሉ እቲ ህዝቢ “እግዚኣብሄር ‘ከምዙይ ገይረ ነርዑት ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎን፥ ካብ ክሳድ ኵላቶም ህዝብታት ኣብ ውሽጢ እዘን ክልተ ዓመት እዚኣተን ከምዙይ ክሰብሮ እየ’ ይብል ኣሎ” ኢሉ ተዛረበ። ነቢይ ኤርሚያስ ድማ መንገዱ ኸደ። |