Jeremiah 27:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እምብኣርሲ ነብያትኩምን ጠንቆልትኹምን ንሓለምትኹምን ንጠንቆልትኹምን ወይ ነቶም ንንጉስ ባቢሎን ኣይተገልግልዎን ዝዛረቡኹምን ጠንቆልትኹምን ኣይትስምዑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ግን፦ ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ አት​ገ​ዙም የሚ​ሉ​አ​ች​ሁን የሐ​ሰት ነቢ​ያ​ቶ​ቻ​ች​ሁ​ንና ምዋ​ር​ተ​ኞ​ቻ​ች​ሁን፥ ሕልም ዐላ​ሚ​ዎ​ቻ​ች​ሁ​ንና ባለ ራእ​ዮ​ቻ​ች​ሁን፥ መተ​ተ​ኞ​ቻ​ች​ሁ​ንም አት​ስሙ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን። ለባቢሎን ንጉሥ አትገዙም የሚሉአችሁን ነቢያቶቻችሁንና ምዋርተኞቻችሁን፥ ሕልም አላሚዎቻችሁንና ቃላተኞቻችሁን መተተኞቻችሁንም አትስሙ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን፦ ለባቢሎን ንጉሥ አታገለግሉም የሚሉአችሁን ነብዮቻችሁንና ምዋርተኞቻችሁን፥ ሕልም አላሚዎቻችሁንና ቃላተኞቻችሁን መተተኞቻችሁንም አትስሙ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ህንተና፥ ባብሎነ ካትያዉ ሃረትክታ ያግያ ህንተ ትምቢትያ ኦድያዋንታ፥ ህንተዉ ካይያዋንቱ፥ ህንተ አኩሙዋ ብልያዋንታ፥ ህንተ ሻሬቾቱነ ማልያዋንቱ ኦድያዋ ስሶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, hinttena, Baabloone kaatiyaw haarettikkita yaagiyaa hintte timbbitiyaa odiyaawantta, hinttew kaayiyaawanttu, hintte akumuwaa biliyaawantta, hintte shareechchotuunne maliyaawanttu odiyaawaa sisoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas inttena, ‹Baabiloone kawos haaretteketa› giza intte nabeta, muurennizayta, agumo agumettizayta, moytille xeygizayta siyopite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢንቴና፥ ‹ባቢሎኔ ካዎስ ሃሬቴኬታ› ጊዛ ኢንቴ ናቤታ፥ ሙሬኒዛይታ፥ ኣጉሞ ኣጉሜቲዛይታ፥ ሞይቲሌ ጼይጊዛይታ ሲዮፒቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ‘ባብሎነ ካዋስ ሃረተከታ’ ግያ ህንተ ናበታ፥ ህንተዉ ካየይሳታ፥ ህንተ አሙሆ ብለይሳታ፥ ህንተ ማሮታነ ሞይትለ ፄገይሳታ ስኦፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, ‘Babiloone kawas haareteketa’ giya hinte nabeta, hintew kaayeyisata, hinte amuho billeyisata, hinte marotanne moytille xeegeyisata si7opite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ፣ ‘የባቢሎንን ንጉሥ አታገለግሉም’ የሚሏችሁን ነቢያታችሁን፣ ሟርተኞቻችሁን፣ ሕልመኞቻችሁን፤ መናፍስት ጠሪዎቻችሁንና መተተኞቻቸሁን አትስሙ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነቢያታችሁንና በጥንቈላ፥ በመተት፥ ወይም የሙታን መናፍስትን በመሳብና ሕልም በማየት ወደ ፊት የሚሆነውን ነገር ሁሉ እናውቃለን የሚሉትን ሁሉ አትስሙአቸው፤ እነርሱ ሁሉ የሚመክሩአችሁ ለባቢሎን ንጉሥ አትገዙም ብለው ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ነቶም ንንጉስ ባቢሎን ኣይትግዝእዎን ኢኹም፤ ዝብሉኹም ነቢያትኩምን ጠንቈልትኹምን፥ ሕልሚ ዝሓልሙልኩምን፥ መናፍስቲ ዝጥይቑልኩምን፥ ሰብ ኣስማትኩምን ኣይትስምዕዎም።