Jeremiah 27:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም ኣህዛብ ድማ ንዕኡን ንወዱን ንወዱን ክሳዕ ዘመን ምድሩ ኼገልግልዎ እዮም፣ ሽዑ ብዙሓት ኣህዛብን ዓበይቲ ነገስታትን ብእኡ ኣቢሎም ንርእሶም ኬገልግሉ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የገዛ ራሱም ምድር ጊዜ እስኪመጣ ድረስ አሕዛብ ሁሉ ለእርሱና ለልጁ ለልጅ ልጁም ይገዛሉ፤ በዚያን ጊዜም ብዙ አሕዛብና ታላላቆች ነገሥታት ለእርሱ ይገዙለታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የገዛ ራሱም ምድር ጊዜ እስኪመጣ ድረስ አሕዛብ ሁሉ ለእርሱና ለልጅ ለልጅ ልጁም ይገዛሉ፤ በዚያን ጊዜም ብዙ አሕዛብና ታላላቆች ነገሥታት እርሱን ያስገዙታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በራሱ ምድር ላይ መውደቅያው እስከሚመጣ ጊዜ ድረስ አሕዛብ ሁሉ ለእርሱና ለልጁም ለልጅ ልጁም ያገለግላሉ፤ ከዚያም በኋላ ብዙ አሕዛብና ታላላቆች ነገሥታት እርሱን አገልጋይ ያደርጉታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ቢታይ ሞደትያ ዎዲ ጋካናዉ፥ ካዉተቱ ኡባይ አዉ፥ አ ናአዉነ አ ናኣ ናአዉ ሞደታና። ሄዋፐ ጉይያን፥ ዳሮ ካዉተቱነ ዎልቃማ ካተቱ አ ሞዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa biittay moodettiyaa wodii gakkanaw, kawutetsatuu ubbay aw, Aa na'awunne Aa na'aa na'aw moodetana. Hewaappe guyyiyaan, daro kawutetsatuunne wolk'k'aama kaatetuu Aa mooddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza derey haras haarettana gakkanaas kawoteththati ubbay izas, iza naassinne izas naa naas haarettana. Hessafe guye daro kawoteththatinne gita kawoti iza haarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ዴሬይ ሃራስ ሃሬታና ጋካናስ ካዎቴቲ ኡባይ ኢዛስ፥ ኢዛ ናሲኔ ኢዛስ ና ናስ ሃሬታና። ሄሳፌ ጉዬ ዳሮ ካዎቴቲኔ ጊታ ካዎቲ ኢዛ ሃራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ቢታይ ሀራታስ ሃረትያ ዎደይ ጋካናዉ ካዎተት ኡባይ እያዉ፥ እያ ናኣስነ እያ ናኣ ናኣስ ሃረታና። ሄሳፈ ጉየ፥ ዳሮ ካዎተትነ ግታ ካዎት እያ ሃራና።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya biittay haratas haaretiya wodey gakanaw kawotethati ubbay iyaw, iya na7aasinne iya na7aa na7aas haaretana. Hessafe guye, daro kawotethatinne gita kawoti iya haarana.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእርሱ አገር በተራው ለሌሎች እስከሚገዛበት ጊዜ ድረስ፣ ሕዝቦች ሁሉ ለእርሱ፣ ለልጁና ለልጅ ልጁ ይገዛሉ፤ በዚያን ጊዜ ብዙ ሕዝቦችና ታላላቅ ነገሥታት እርሱን ይገዙታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቦች ሁሉ ያገለግሉታል፤ እንዲሁም የገዛ ሕዝቡ የሚወድቅበት ዘመን እስኪመጣ ድረስ ለልጁና ለልጅ ልጁ ጭምር ተገዢዎች ይሆናሉ፤ ከዚያም በኋላ የእርሱ ሕዝብ ለኀያላን ሕዝቦችና ለታላላቅ ነገሥታት አገልጋዮች ይሆናሉ።’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ህዝብታት ከዓ ንእኡን ንወዱን ንወዲ ወዱን ክግዝእዎም እዮም። እዙይ ድማ ሃገሩ እትወድቀሉ ጊዜ ኽሳዕ ዝበፅሕ እዩ። ሽዑ ሓያላት ህዝብታትን ዓበይቲ ነገስታትን ንእኡ ኸግዝእዎ እዮም። |