Jeremiah 27:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብ ንጉስ ኤዶምን ናብ ንጉስ ሞኣብን ናብ ንጉስ ኣሞናውያንን ናብ ንጉስ ጢሮስን ናብ ንጉስ ሲዶንን ድማ ብኢድ እቶም ናብ የሩሳሌም ናብ ጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ ዝመጹ ልኡኻት ስደዶም፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ይሁዳ ንጉሥም ወደ ሴዴቅያስ፥ ወደ ኢየሩሳሌም በመጡት መልእክተኞች እጅ ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ፥ ወደ ሞዓብም ንጉሥ፥ ወደ አሞን ልጆች ንጉሥ፥ ወደ ጢሮስም ንጉሥ፥ ወደ ሲዶናም ንጉሥ ላክ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ይሁዳ ንጉሥም ወደ ሴዴቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም በመጡት መልእክተኞች እጅ ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ ወደ ሞዓብም ንጉሥ ወደ አሞንም ልጆች ንጉሥ ወደ ጢሮስም ንጉሥ ወደ ሲዶናም ንጉሥ ላካቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ይሁዳ ንጉሥም ወደ ሴዴቅያስ ወደ ኢየሩሳሌም በመጡት መልእክተኞች እጅ ወደ ኤዶምያስ ንጉሥ፥ ወደ ሞዓብም ንጉሥ፥ ወደ አሞንም ልጆች ንጉሥ፥ ወደ ጢሮስም ንጉሥ፥ ወደ ሲዶናም ንጉሥ ትልካቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳኮ የሩሳላመ ኪተቴዳ አሳቱዋ ቦላ፥ ኤዶማ ካትያዉ፥ ሞኣባ ካትያዉ፥ አሞና አሳቱዋ ካትያዉ፥ ጺሮሳ ካትያዉነ ሲዶና ካትያዉ ኪታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyaasakko Yerusaalame kiitetteedda asatuwaa bolla, Eedooma kaatiyaw, Moo'aaba kaatiyaw, Amoona asatuwaa kaatiyaw, S'iiroosa kaatiyawunne Sidoona kaatiyaw kiitta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Sedeqiyaasakko Yerusalaame yida asata bolla Eedoome kawos, Mo7aabe kawos, Amoone kawos, Xiroose kawossinne Sidoona kawos kiita yedda. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳኮ ዬሩሳላሜ ዪዳ ኣሳታ ቦላ ኤዶሜ ካዎስ፥ ሞኣቤ ካዎስ፥ ኣሞኔ ካዎስ፥ ጺሮሴ ካዎሲኔ ሲዶና ካዎስ ኪታ ዬዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳኮ የሩሳላመ ኪተትዳ አሳ ባጋራ፥ ኤዶመ፥ ሞአበ፥ አሞነ፥ ፅሮሳነ ስዶና ኪታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawa Sedeqiyaasako Yerusalaame kiitetida asaa baggara, Edoome, Moo7abe, Amoone, Xiroosanne Sidoona kiitta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ይሁዳ ንጉሥ ወደ ሴዴቅያስ፣ ወደ ኢየሩሳሌም በመጡት ሰዎች በኩል ለኤዶም፣ ለሞዓብ፣ ለአሞን፣ ለጢሮስና ለሲዶና ነገሥታት መልእክት ላክ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኢየሩሳሌም ወደሚኖረው ወደ ይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በመጡት መልእክተኞች በኩል ወደ ኤዶም፥ ሞአብ፥ ዐሞን፥ እንዲሁም ወደ ጢሮስና ሲዶና ነገሥታት መልእክት ላከ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቶም ንንጉስ ሴዴቅያስ ክበፅሑ፥ ናብ ኢየሩሳሌም ዝመፁ ልኡኻቶም ጌርካ ኸዓ፥ ናብ ንጉስ ኤዶምያስን ናብ ንጉስ ሞኣብን ናብ ንጉስ ደቂ ኣሞንን ናብ ንጉስ ጢሮስን ናብ ንጉስ ሲዶናን መልእኽቲ ለኣኽ። |