Jeremiah 27:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናብ ባቢሎን ኪውሰዱ እዮም፣ ክሳዕ እታ ዚበጽሖም መዓልቲ ድማ ኣብኡ ኪዀኑ እዮም፣ ይብል እግዚኣብሄር። ሽዑ ደይቦም ናብዚ ቦታ እዚ ከም ዝመልሶም ክገብሮም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ባቢ​ሎን ይወ​ሰ​ዳሉ፤ እስ​ከ​ም​ጐ​በ​ኛ​ቸው ቀን ድረስ በዚያ ይኖ​ራሉ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በዚ​ያን ጊዜም ትወ​ጣ​ላ​ችሁ፤ ወደ​ዚ​ህም ስፍራ ትመ​ለ​ሳ​ላ​ችሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ባቢሎን ትወሰዳለች እስከምጐበኛትም ቀን ድረስ በዚያ ትኖራለች፥ ይላል እግዚአብሔር፤ በዚያን ጊዜም አወጣታለሁ ወደዚህም ስፍራ እመልሳታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ባቢሎን ይወሰዳሉ፥ እስከምጐበኛቸውም ቀን ድረስ በዚያ ይቆያሉ፥ ይላል ጌታ፤ ከዚያም በኋላ አውጥቼአቸው ወደዚህም ስፍራ እመልሳቸዋለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ኡንቱንቱ ባብሎነ ቢታዉ ኬዘታና፤ ታን ኡንቱንቱ ድራዉ ያና ጋላሳይ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ያን ደአና። ሄ ዎደ ታን ኡንቱንታ ጉየ ዛራደ ኡንቱንቱ ሳኣን ዎና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ’ ያጌ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Unttunttu Baabloone biittaw keezettana; taani unttunttu diraw yaana gallassay gakkanaw, unttunttu yaan de'ana. He wode taani unttuntta guyye zaaraadde unttunttu sa'aan wotsana. Taani Med'inaa Goday hawaa odaad› yaagee» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Istti Baabiloone biitta di7etti baana; tani istta xomosana gallassi gakkanaas heen daana; he wode ta istta zaara ehada kase isttasohon woththana› gees» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ኢስቲ ባቢሎኔ ቢታ ዲኤቲ ባና፤ ታኒ ኢስታ ጾሞሳና ጋላሲ ጋካናስ ሄን ዳና፤ ሄ ዎዴ ታ ኢስታ ዛራ ኤሃዳ ካሴ ኢስታሶሆን ዎና› ጌስ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባብሎነ ቢታ ጋዘታና፤ ታ ኤንታ ግሾ ያና ዎደይ ጋካናዉ፥ ኤንቲ ያን ዳና። ሄ ዎደ ታ ኤንታ ጉየ ዛራዳ ኤንታ በሳን ዎና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Babiloone biitta gaazetana; ta enta gisho yaana wodey gakanaw, enti yan daana. He wode ta enta guye zaarada enta bessan wothana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘ወደ ባቢሎን ይወሰዳሉ፤ እስከምጐበኛቸውም ቀን ድረስ በዚያ ይቀመጣሉ’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘በዚያ ጊዜም እመልሳቸዋለሁ፤ ወደዚህም ስፍራ አመጣቸዋለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሐሳቤን ወደ እነርሱ እስከምመልስበት ጊዜ ድረስ፥ እነዚህ ዕቃዎች ሁሉ ወደ ባቢሎን ተወስደው በዚያ ይኖራሉ። ከዚያም በኋላ እንደገና መልሼ ወደዚህ ስፍራ አመጣቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ባቢሎን ክውሰድ፥ ኣነ ኽሳዕ ዝዝክሮ ኸዓ ኣብኡ ኽፀንሕ እዩ። ብድሕሪኡ ኸውፅኦን ናብዝ ስፍራ እዙይ ክመልሶን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”