Jeremiah 27:15 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ ኣይለኣኽኩዎምን፣ ይብል እግዚኣብሄር፣ ግናኸ ብስመይ ሓሶት ይነበዩ እዮም። ንስኻትኩምን እቶም ዚንበዩኹም ነብያትን ምእንቲ ኽሰጉግኩምን ምእንቲ ኽትጠፍኡን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ አል​ላ​ክ​ኋ​ቸ​ው​ምና፤ ነገር ግን እኔ እን​ዳ​ሳ​ድ​ዳ​ችሁ፥ እና​ን​ተና ትን​ቢት የሚ​ና​ገ​ሩ​ላ​ችሁ ነቢ​ያ​ትም እን​ድ​ት​ጠፉ በስሜ ሐሰ​ተኛ ትን​ቢ​ትን ይና​ገ​ራሉ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ አልላክኋቸውምና፤ ነገር ግን እኔ እንዳሳድዳችሁ፥ እናንተና ትንቢት የሚናገሩላችሁ ነቢያትም እንድትጠፉ በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ይናገራሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ አልላክኋቸውምና፤ ነገር ግን እኔ እንዳሳድዳችሁ፥ እናንተና ትንቢት የሚነግሩአችሁ ነቢያትም እንድትጠፉ፥ በስሜ ሐሰተኛ ትንቢትን ይናገራሉ፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ኡንቱንቱ ኪታበይከ፤ ሽን ኡንቱንቱ ታ ሱንን፥ “ትምቢትያ” ጊደ ኦዲኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተና ላጋደ ከሳና፤ ህንተካ ህንተዉ ትምቢትያ ኦድያዋንቱካ ያና’ ያጌ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani unttunttu kiittabeykke; shin unttunttu ta suntsan, «Timbbitiyaa» giide odiino. Hewaa diraw, taani hinttena laaggaade kessana; hinttekka hinttew timbbitiyaa odiyaawanttukka d'ayana› yaagee» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) ‹Tani istta kiittabeekke; istti ta sunththan wordo tinbite yooteettes; hessa gishshas tani inttenanne inttes nabeta goodda kessana; intteka dhayana› gees GODAY.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ‹ታኒ ኢስታ ኪታቤኬ፤ ኢስቲ ታ ሱንን ዎርዶ ቲንቢቴ ዮቴቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢንቴናኔ ኢንቴስ ናቤታ ጎዳ ኬሳና፤ ኢንቴካ ያና› ጌስ ጎዳይ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ኤንታ ኪታብከ፤ ሽን ኤንቲ ታ ሱንን ዎርዶ ትንብተ ኦዶሶና። ሄሳ ግሾ፥ ታ ህንተና ጎዳዳ ከሳና፤ ህንተነ ህንተ ናበት ያና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta enta kiittabike; shin enti ta sunthan wordo tinbite odoosona. Hessa gisho, ta hintena gooddada kessana; hintenne hinte nabeti dhayana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ‘እኔ አልላክኋቸውም’ ይላል እግዚአብሔር ‘የሐሰት ትንቢት በስሜ ይናገራሉ፤ ስለዚህ እናንተንና ትንቢት የሚናገሩላችሁን ነቢያት አሳድዳለሁ፤ እናንተም ትጠፋላችሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱ ያልላካቸው መሆኑንና እነርሱ በስሙ የሚነግሩአችሁ ሁሉ ውሸት መሆኑን እግዚአብሔር ራሱ ነግሮአችኋል። ስለዚህ እርሱ ያሳድዳችኋል፤ እናንተና ይህን ውሸት የሚነግሩአችሁ ነቢያት ሁሉ ትጠፋላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ምእንቲ ኽሰጐኩም፥ ንስኻትኩምን እቶም ዝንበዩልኩም ነቢያትን ድማ ኽትጠፍኡስ፥ ብስመይ ሓሰት እዮም ዝንበዩልኩም ዘለዉ እምበር፥ ኣነ ኣይለኣኽክዎምን” ኢለ ነገርክዎ።