Jeremiah 27:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንጼድቅያስ ንጉስ ይሁዳ እውን ከምዚ ዅሉ ቓላት እዚ ተዛሪበዮ፡ ክሳድኩም ኣብ ትሕቲ ኣርዑት ንጉስ ባቢሎን ኣእትውዎ፡ ንዕኡን ንህዝቡን ንህይወቱን ድማ ኣገልግሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስም ይህን ቃል ሁሉ ተናገርሁ፥ “ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገታችሁን ዝቅ አድርጉ፤ ለእርሱና ለሕዝቡም ተገዙላቸው በሕይወትም ኑሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስም በዚህ ቃል ተናገርሁ። ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገታችሁን ዝቅ አድርጉ ለእርሱና ለሕዝቡም ተገዙላቸው በሕይወትም ኑሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስም በእነዚህ ቃላት ሁሉ እንዲህ ብዬ ተናገርሁ፦ “ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገታችሁን ዝቅ አድርጉ ለእርሱና ለሕዝቡም አገልግሉአቸው በሕይወትም ኑሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ይሁዳ ካትያ ሰደቅያሳዉካ ሀዋ ማላትያ ቃላ ኦዳድ፤ “ባብሎነ ካትያ ሞርገ ምን ሆካደ ገላ። አዉነ አ አሳዉ ሞደታ። ያቶፐ፥ ኔን ፓጻ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Yihudaa Kaatiyaa Sedek'iyaasawukka hawaa malatiyaa k'aalaa odaad; «Baabloone kaatiyaa morgge mitsaan hokkaade gela. Awunne Aa asaw moodeta. Yaatooppe, neeni pas'a de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Yuhuda Kawo Sedeqiyaasasika hayssa ha kiitaa yootadis; «Intte morge Baabiloone kawo qambara garsan ziqqi histtite; izassinne iza deraas haggazite; histtiko intte shemppora paxa daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሳሲካ ሃይሳ ሃ ኪታ ዮታዲስ፤ «ኢንቴ ሞርጌ ባቢሎኔ ካዎ ቃምባራ ጋርሳን ዚቂ ሂስቲቴ፤ ኢዛሲኔ ኢዛ ዴራስ ሃጋዚቴ፤ ሂስቲኮ ኢንቴ ሼምፖራ ፓጻ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ ይሁዳ ካዋ ሰደቅያሳስካ ሀ ቃላ ኦዳስ፤ “ባብሎነ ካዋ ቃምባራን ገላዳ እያዉነ እያ አሳስ ሃረትኮ፥ ነ ደኦን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, Yihuda kawa Sedeqiyaasaska ha qaala odas; “Babiloone kawa qambaran gelada iyawunne iya asaas haaretiko, ne de7on daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለይሁዳ ንጉሥ ለሴዴቅያስም ይህንኑ መልእክት እንዲህ ብዬ ነገርሁት፤ “ዐንገታችሁን ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች ዝቅ አድርጉ፤ እርሱንና ሕዝቡን አገልግሉ፤ በሕይወትም ትኖራላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስም ይህንኑ ቃል እንዲህ ብዬ ነገርኩት፦ “ለባቢሎን ንጉሥ ብትገብር፥ እርሱንና ሕዝቡንም ብታገለግል በሕይወት መኖር ትችላለህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ንሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ልክዕ ከምዘን ቃላት እዚኣተን ገይረ ነገርክዎ፤ “ክሳውድኹም ኣብ ትሕቲ ኣርዑት ስልጣን ንጉስ ባቢሎን ትሕት ኣብሉ፤ ንእኡን ንህዝቡን ከዓ ተገዝኡ እሞ፥ ብህይወት ክትነብሩ ኢኹም። |