Jeremiah 27:11 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ክሳዶም ኣብ ትሕቲ ኣርዑት ንጉስ ባቢሎን ኣእትዮም ዘገልግልዎ ኣህዛብ ግና፡ ኣብ ሃገሮም ስቕ ክብሉ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ክለምዕዎን ክነብሩን ድማ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገቱን ዝቅ የሚያደርገውንና የሚገዛለትን ሕዝብ በሀገሩ ላይ እተወዋለሁ፤ እርሱም ያርሳታል፤ ይቀመጥባትማል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገቱን ዝቅ የሚያደርገውንና የሚገዛለትን ሕዝብ በአገሩ ላይ እተወዋለሁ፤ እነርሱም ያርሱአታል ይቀመጡባትማል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች አንገቱን ዝቅ የሚያደርገውንና የሚያገለግለውን ሕዝብ በአገሩ ላይ እተወዋለሁ፤ እነርሱም ያርሱአታል ይቀመጡባታልም፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አይ ካዉተይነ ባብሎነ ካትያ ሞርገ ምን ገሊደ፥ አዉ ሞደቶፐ፥ ታን መና ጎዳይ ሄ ካዉተ አ ቢታን አሻና፤ ኡንቱንቱ ሄ ቢታ ጎሻናነ ያን ደአና” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ay kawutetsaynne Baabloone kaatiyaa morgge mitsaan geliide, aw moodetooppe, taani Med'inaa Goday he kawutetsaa Aa biittan ashshana; unttunttu he biittaa goshananne yaan de'ana» yaagee› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin ay kawoteththika Baabiloone kawo qambaran gelidi ba hu7e ziqqi histtidi izas ooththizaa gidikko tani GODAY he deraa heen ba deren attidi goyishe daana mala ooththana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኣይ ካዎቴካ ባቢሎኔ ካዎ ቃምባራን ጌሊዲ ባ ሁኤ ዚቂ ሂስቲዲ ኢዛስ ኦዛ ጊዲኮ ታኒ ጎዳይ ሄ ዴራ ሄን ባ ዴሬን ኣቲዲ ጎዪሼ ዳና ማላ ኦና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን አይ ካዎተካ ባብሎነ ካዋ ቃምባራን ገልድ፥ እያዉ ሃረትኮ፥ ታ ሄ ካዎተ እያ ቢታን አሻና፤ ኤንቲ ሄ ቢታ ጎያና፤ ያን ዳና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin ay kawotethika Babiloone kawa qambaran gelidi, iyaw haaretiko, ta he kawotethaa iya biittan ashshana; enti he biitta goyana; yan daana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን ከባቢሎን ንጉሥ ቀንበር በታች ዐንገቱን ዝቅ የሚያደርገውንና የሚያገለግለውን ማንኛውንም ሕዝብ በገዛ ምድሩ እንዲቀርና እያረሰም በዚያ እንዲኖር አደርገዋለሁ፤ ይላል እግዚአብሔር ።” ’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በባቢሎን ንጉሥ ቀንበር ሥር ሆኖ የሚገዛለትና የሚያገለግለው ሕዝብ በገዛ ምድሩ እያረሰ እንዲኖር እፈቅድለታለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስልጣን ንጉስ ባቢሎን ዝእዘዝን፥ ክሳዱ ትሕት ኣቢሉ ዝግዛእን ህዝቢ ግና፥ ኣብ ሃገሩ ኽሓድጎ እየ፤ ንሱ ኽሓርሳን ኣብኣ ኽነብርን እዩ።” |