Jeremiah 26:4 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በሎም ድማ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። በቲ ኣብ ቅድሜኹም ዘቐመጥክዎ ሕገይ ክመላለስ እንተ ዘይሰማዕኩምኒ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፥ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በፊ​ታ​ችሁ በሰ​ጠ​ኋት ሕጌ ትሄዱ ዘንድ ባት​ሰ​ሙኝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም በላቸው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በፊታችሁ በሰጠኋት ሕጌ ትሄዱ ዘንድ ባትሰሙኝ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም በላቸው፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ በፊታችሁ በሰጠኋት ሕጌ ለመሄድ እኔን ባትሰሙ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡንቱንቶ ኦዳ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ህንተ ታን ኦድያዋ ስሰናን እጾፐ፥ ታን ህንተዉ እሜዳ ህግያን ቤናን እጾፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Unttunttoo oda; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Hintte taani odiyaawaa sisennan is's'ooppe, taani hinttew immeedda higgiyan beennan is's'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ne isttas, ‹GODAY inttena intte ta gizaaz siyontta ixxiko, ta inttes immida ta wogaa naagontta ixxiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔ ኢስታስ፥ ‹ጎዳይ ኢንቴና ኢንቴ ታ ጊዛዝ ሲዮንታ ኢጺኮ፥ ታ ኢንቴስ ኢሚዳ ታ ዎጋ ናጎንታ ኢጺኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታኮ ሀይሳዳ ያጋ፦ “ህንተ ታና ስኦና እፅኮነ ታ ህንተዉ እምዳ ህግያ ኪተቶና እፅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Entako haysada yaaga: “Hinte tana si7onna ixikonne ta hintew immida higgiya kiitetonna ixiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም በላቸው፤ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ባትሰሙኝና የሰጠኋችሁን ሕጌን ባትጠብቁ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለሕዝቡ እንዲህ ብለህ ተናገር አለኝ፦ “እኔ እግዚአብሔር የሰጠኋችሁን ሕግ ባትከተሉና ባትታዘዙኝ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፦ “በቲ ኣብ ቅድሜኹም ዘንበርክዎ ሕገይ ክትመላለሱ እንተ ዘይሰማዕኹምኒ፥