Jeremiah 26:2 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፤ ኣብ ኣጸድ ቤት እግዚኣብሄር ደው ኢልካ ንዅለን እተን ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ክሰግዳ ዝመጻ ከተማታት ይሁዳ፡ እዚ ኽትዛረበን ዝእዝዘካ ዅሉ ቃላት ተዛረብ። ንሓንቲ ቃል ኣይንኪን እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ቁም፤ በእግዚአብሔርም ቤት ውስጥ ይሰግዱ ዘንድ ለሚመጡት ለይሁዳ ከተሞች ሁሉ ትነግራቸው ዘንድ ያዘዝሁህን ቃል ሁሉ ተናገራቸው፤ አንዲትም ቃል አታጕድል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ቁም፥ በእግዚአብሔርም ቤት ውስጥ ይሰግዱ ዘንድ ለሚመጡት ለይሁዳ ከተሞች ሁሉ ትነግራቸው ዘንድ ያዘዝሁህን ቃል ሁሉ ተናገራቸው፤ አንዲትም ቃል አትgWdል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ እንዲህ ይላል፦ በጌታ ቤት አደባባይ ቁም፥ በጌታም ቤት ውስጥ ለመስገድ ለሚመጡት ለይሁዳ ከተሞች ሁሉ እንድትናገራቸው ያዘዝሁህን ቃላት ሁሉ ተናገር፤ አንዲትም ቃል አትጉድል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “መና ጎዳ ጎልያ ዳባባን ኤቃ። መና ጎዳ ጎልያን ጎይናናዉ ይሁዳ ካታማቱዋፐ ይያ ኡባዉ ኦዳ። ታን፥ ‘ኦዳ’ ጋደ አዛዜዳ ቃላ ኡባፐ እቱዋነ አሾፓ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; «Med'inaa Godaa Golliyaa dabaaban ek'k'a. Med'inaa Godaa Golliyaan goyinnanaw Yihudaa katamatuwaappe yiyaa ubbaw oda. Taani, ‹Oda› gaade azazeedda k'aalaa ubbaappe ittuwaanne ashshoppa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana, «GODAA Keeththaa zagon eqqada GODAA Keeththan goynnanaas Yuhuda katamatappe yiza dere ubbaas yoota; tani nena, ‹Yoota› gaada azazida qaala ubbaafe issinokka ashshontta wursa yoota. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና፥ «ጎዳ ኬ ዛጎን ኤቃዳ ጎዳ ኬን ጎይናናስ ዩሁዳ ካታማታፔ ዪዛ ዴሬ ኡባስ ዮታ፤ ታኒ ኔና፥ ‹ዮታ› ጋዳ ኣዛዚዳ ቃላ ኡባፌ ኢሲኖካ ኣሾንታ ዉርሳ ዮታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ፆሳ ኬ ዳባባን ኤቃ። ፆሳ ኬን ጎይናናዉ ይሁዳ ካታማታፐ ያ ኡባስ፥ ታ ነና ኪትዳ ቃላፐ እሱዋካ አሾና ኦዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Xoossa keetha dabaaban eqa. Xoossa keethan goyinnanaw Yihuda katamatape yaa ubbaas, ta nena kiitida qaalape issuwaka ashshona oda. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ቆመህ፣ ለማምለክ ወደ እግዚአብሔር ቤት ከይሁዳ ከተሞች ለሚመጣው ሕዝብ ሁሉ ተናገር፤ አንዲትም ቃል ሳታስቀር የማዝዝህን ሁሉ ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ኣብቲ ዓፀድ ቤት እግዚኣብሄር ቁም እሞ፥ ንዅሎም እቶም ኣብ ቤት እግዚኣብሄር ክሰግዱ፥ ካብ ከተማታት ይሁዳ ዝመፁ፥ እዝ ዅሉ ኣነ ንገሮም ኢለ ዝእዝዘካ ዘለኹ ቓላት፥ ሓንቲ ቓል እኳ እንተየጕደልካ ንገሮም። |