Jeremiah 26:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም መሳፍንትን ብዘሎ ህዝብን ነቶም ካህናትን ነብያትን፡ እዚ ሰብኣይ እዚ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽና ተዛሪቡና እዩ እሞ፡ ንሞት ኣይበቅዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያተ ሐሰት፥ “ይህ ሰው በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ተናግሮናልና ሞት አይገባውም” አሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት። ይህ ሰው በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ተናግሮናልና ሞት አይገባውም አሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አለቆቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት፦ “በአምላካችን በጌታ ስም ስለ ተናገረን ይህ ሰው ሞት አይገባውም” አሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ካፓቱነ አሳይ ኡባይ ቄሳቶነ ትምቢትያ ኦድያዋንቶ ሀዋዳን ያጌድኖ፤ “ሀ ብታኒ ሀይቃናዉ በሰና! አያዉ ጎፐ፥ እ መና ጎዳ ኑ ጾሳ ሱንን ኑዉ ኦዴዳ” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Kaappatuunne Asay ubbay k'eesatoo nne timbbitiyaa odiyaawanttoo hawaadan yaageeddino; «Ha bitanii hayk'k'anaw bessena! Ayaw gooppe, I Med'inaa Godaa nu S'oossaa suntsan nuw odeedda» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin shuumetinne derezi ubbay qeesetassinne nabetas, «Hayssi addezi GODAA nu Xoossa sunththan haasayda gishshas hayqqanaas bessenna!» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ሹሜቲኔ ዴሬዚ ኡባይ ቄሴታሲኔ ናቤታስ፥ «ሃይሲ ኣዴዚ ጎዳ ኑ ጾሳ ሱንን ሃሳይዳ ጊሻስ ሃይቃናስ ቤሴና!» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀላቃትነ አሳ ኡባይ፥ ካህነትነ ናበት፥ “እ፥ ጎዳ፥ ኑ ፆሳ ሱንን ኑስ ኦድዳ ግሾ፥ ሀ አደይ ሀይቃናዉ በሰና” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Halaqatinne asa ubbay, kahinetinne nabeti, “I, Godaa, nu Xoossaa sunthan nuus odida gisho, ha addey hayqanaw bessenna” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለሥልጣኖቹና ሕዝቡም ሁሉ ለካህናትና ለነቢያት፣ “ይህ ሰው በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ተናግሯልና ሊገደል አይገባውም” አሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ መሪዎቹና ሕዝቡ፦ “ይህ ሰው የተናገረን በአምላካችን በእግዚአብሔር ስም ስለ ሆነ ሞት አይገባውም” ሲሉ ለካህናቱና ለነቢያቱ ተናገሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቶም ኣሕሉቕን ኵሉ እቲ ህዝብን፥ ነቶም ካህናትን ነቢያትን “እዝ ሰብኣይ እዙይ፥ ብስም እግዚኣብሄር ኣምላኽና እዩ ዝተዛረበና እሞ፥ ሞት ኣይግብኦን እዩ” በልዎም። |