Jeremiah 26:15 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንተ ቀቲልኩምኒ ግና፡ ኣብ ርእስኹምን ኣብ ልዕሊ ነዛ ኸተማን ኣብ ልዕሊ ነበርታን ንጹህ ደም ከም እተምጽኡ ኣጸቢቕኩም ትፈልጡ ኢኹም። እግዚኣብሄር ብሓቂ እዚ ዅሉ ቓላት ክዛረብ ናባኻትኩም ልኢኹኒ እዩ። ኣብ እዝንኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ይህን ቃል ሁሉ በጆሮአችሁ እናገር ዘንድ በእውነቱ እግዚአብሔር ወደ እናንተ ልኮኛልና ብትገድሉኝ ንጹሕ ደምን በራሳችሁና በዚች ከተማ፥ በሚኖሩባትም ላይ እንድታመጡ በርግጥ ዕወቁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ይህን ቃል ሁሉ በጆሮአችሁ እናገር ዘንድ በእውነት እግዚአብሔር ወደ እናንተ ልኮኛልና ብትገድሉኝ ንጹሕ ደምን በራሳችሁና በዚህች ከተማ በሚኖሩባትም ላይ እንድታመጡ በእርግጥ እወቁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን እነዚህን ቃላት ሁሉ በጆሮአችሁ እድናገር በእውነት ጌታ ወደ እናንተ ልኮኛልና፥ ብትገድሉኝ ንጹሕ ደምን በራሳችሁና በዚህች ከተማ በሚኖሩባትም ላይ እንደምታመጡ በእርግጥ እወቁ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ማታ ስ ባይናን እትባ ኤርተ። ህንተ ታና ዎፐ፥ ህንተ ህንተ ቦላ፥ ሀ ካታማ ቦላነ አ ግዶን አሳ ቦላ ጽሎ ሱ አጩዋ አሀና። አያዉ ጎፐ፥ ታን ሀ ቃላ ኡባ ህንተ ሀይን የጋና ማላ፥ ቱሙዋፐ መና ጎዳይ ታና ኪቴዳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte mata sid'ii bayinnan ittibaa erite. Hintte taana wod'ooppe, hintte hintte bolla, ha katamaa bollanne Aa giddon asaa bolla s'illo suutsaa ac'uwaa ahana. Ayaw gooppe, taani ha k'aalaa ubbaa hintte haytsaan yeggana mala, tumuwaappe Med'inaa Goday taana kiitteedda» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin hayssa intte siyida qaala ubbaa tani inttes yootana mala GODAY taas addafe yootida gishshas intte tana wodhikkoka intte xillo suuth gussidi intte intte hu7essinne hanno katamayn diza as ubbaa mooranchcha histtontta mala naagettite» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ሃይሳ ኢንቴ ሲዪዳ ቃላ ኡባ ታኒ ኢንቴስ ዮታና ማላ ጎዳይ ታስ ኣዳፌ ዮቲዳ ጊሻስ ኢንቴ ታና ዎኮካ ኢንቴ ጺሎ ሱ ጉሲዲ ኢንቴ ኢንቴ ሁኤሲኔ ሃኖ ካታማይን ዲዛ ኣስ ኡባ ሞራንቻ ሂስቶንታ ማላ ናጌቲቴ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሀ ቃላ ኡባ ህንተዉ ኦዳና መላ ጎዳይ ቱማ ታና ኪትዳ ግሾ፥ ህንተ ታና ዎኮ፥ ህንተ ህንተ ቦላ፥ ሀ ካታማ ቦላነ እያን ደእያ አሳ ቦላ ፅሎ ሱ አጮ ኤሀናይሳ ኤርተ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ha qaala ubbaa hintew odana mela Goday tuma tana kiitida gisho, hinte tana wodhiko, hinte hinte bolla, ha katama bollanne iyan de7iya asaa bolla xillo suutha aco ehanaysa erite” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን የሰማችሁትን ይህን ሁሉ ቃል በጆሯችሁ እንድናገር እግዚአብሔር በርግጥ ስለ ላከኝ ብትገድሉኝ፣ የንጹሕ ሰው ደም በማፍሰሳችሁ እናንተ ራሳችሁንና ይህችን ከተማ፣ በውስጧም የሚኖረውን በደለኛ እንዳታደርጉ ተጠንቀቁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን አንድ ነገር ብቻ በጥንቃቄ ልታረጋግጡ ይገባል፤ ይኸውም እኔን ብትገድሉኝ፥ እናንተና የዚህ ከተማ ነዋሪ ሕዝብ ሁሉ ንጹሕ ሰው በመግደላችሁ በደለኞች ሆናችሁ ትገኛላችሁ፤ ይህን ማስጠንቀቂያ እንድሰጣችሁ ወደ እናንተ የላከኝ በእርግጥ ራሱ እግዚአብሔር ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንተ ቐተልኩሙኒ ግና፥ ፍዳ ንፁህ ደም ኣብ ርእስኹምን፥ ኣብዛ ኸተማ እዚኣን፥ ኣብቶም ኣብኣ ዝነብሩን፥ ከም እተውርዱ ኣረጋጊፅኩም ፍለጡ። ንዅለን እዘን ቃላት እዚኣተን፥ ክነግረኩም ዝለኣኸኒ ባዕሉ እግዚኣብሄር እዩ” ኢለ ተዛረብክዎም። |