Jeremiah 26:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤርምያስ ድማ ንዅሎም መሳፍንትን ንብዘሎ ህዝብን ተዛረቦም፦ “እግዚኣብሄር ብዛዕባ እዛ ቤት እዚኣን ኣብ ልዕሊ እዛ ኸተማን እዚኣን ኵሉ እቲ ዝሰማዕኩምዎ ቓላት ኽንበ ለኣኸኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ሲል ተናገረ፥ “በሰማችሁት ቃል ሁሉ፥ በዚች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ እግዚአብሔር ልኮኛል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ። በሰማችሁት ቃል ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እናገር ዘንድ እግዚአብሔር ልኮኛል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኤርምያስም ለአለቆችና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ ብሎ ተናገረ፦ “የሰማችሁትን ቃላት ሁሉ በዚህች ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እንድናገር ጌታ ልኮኛል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤርማስ ካፓቶነ አሳ ኡባዉ ሀዋዳን ያጊደ ሃሳዬዳ፤ “ሀ ህንተ ስሴዳ ቃላይ ኡባይ ሀ ጎልያ ቦላነ ሀ ካታማ ቦላ፥ ‘ሀናና’ ጋደ ታን ኦዳና ማላ፥ መና ጎዳይ ታና ኪቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ermaasi kaappatoonne asaa ubbaw hawaadan yaagiide haasayeedda; «Ha hintte siseedda k'aalay ubbay ha Golliyaa bollanne ha katamaa bolla, ‹Hanana› gaade taani odana mala, Med'inaa Goday taana kiitteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ermaasikka shuumetassinne dere ubbaas, «Ha intte siyida qaala ubbaa ha Keeththaa bollanne hanno katamay bolla ta yootana mala GODAY tana kiittides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤርማሲካ ሹሜታሲኔ ዴሬ ኡባስ፥ «ሃ ኢንቴ ሲዪዳ ቃላ ኡባ ሃ ኬ ቦላኔ ሃኖ ካታማይ ቦላ ታ ዮታና ማላ ጎዳይ ታና ኪቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤርምያስ ሀላቃታኮነ አሳ ኡባኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ሀ ህንተ ስእዳ ቃላ ኡባይ ሀ ፆሳ ኬ ቦላነ ሀ ካታማ ቦላ ሀናና ጋዳ ታ ኦዳና መላ ጎዳይ ታና ኪትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ermiyaasi halaqatakonne asa ubbaako haysada yaagis: “Ha hinte si7ida qaala ubbay ha xoossa keethaa bollanne ha katamaa bolla hanana gada ta odana mela Goday tana kiittis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤርምያስም፣ ለባለሥልጣኖቹና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አለ፤ “የሰማችሁትን ሁሉ በዚህ ቤትና በዚህች ከተማ ላይ ትንቢት እንድናገር እግዚአብሔር ልኮኛል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም ኤርምያስ ለመሪዎቹና ለሕዝቡ ሁሉ እንዲህ አልኩ፦ “በዚህች ከተማና በዚህ ቤተ መቅደስ ላይ ይህን እናንተ የሰማችሁትን ቃል እንዳውጅ የላከኝ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኤርሚያስ ድማ ንዅሎም ኣሕሉቕን ንዅሉ እቲ ህዝብን “እቲ ብዛዕባ እዛ ቤት እዚኣን ብዛዕባ እዛ ኸተማ እዚኣን ዝሰማዕኹምዎ ዅሉ ቓል፥ ክንበዮ ዝለኣኸኒ እግዚኣብሄር እዩ። |