Jeremiah 25:32 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ እንሆ፡ ክፉእ ካብ ህዝቢ ናብ ህዝቢ ኪወጽእ እዩ፡ ካብ ከባቢታት ምድሪ ድማ ብርቱዕ ህቦብላ ኪለዓል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ፥ ክፉ ነገር ከሕዝብ ወደ ሕዝብ ይወጣል፤ ጽኑም ዐውሎ ነፋስ ከምድር ዳርቻ ይነሣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ክፉ ነገር ከሕዝብ ወደ ሕዝብ ይወጣል፥ ጽኑም ዐውሎ ነፍስ ከምድር ዳርቻ ይነሣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ክፉ ነገር ከሕዝብ ወደ ሕዝብ ይወጣል፥ ጽኑም ዐውሎ ነፍስ ከምድር ዳርቻዎች ይነሣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ “በአ፥ ኢታባይ ካዉተፐ ካዉተዉ ላለቴ፤ ሳኣ ጋጻፐ ጎትያ ጫርኩ ደንዴ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, «Be'a, iitabay kawutetsaappe kawutetsaw laalettee; sa'aa gas'aappe gotiyaa c'arkkuu denddee» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «Be7a, iita miishshi kawoteththaafe kawoteth aakki aakki bides; sa7a gaxappe wolqqama gote carkoy dendides» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ቤኣ፥ ኢታ ሚሺ ካዎቴፌ ካዎቴ ኣኪ ኣኪ ቢዴስ፤ ሳኣ ጋጻፔ ዎልቃማ ጎቴ ጫርኮይ ዴንዲዴስ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኢታባይ ካዎተፈ ካዎተ ላለትስ፤ ሳኣ ጋፃፐ ጎተይ ደንድስ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Iitabay kawotethaafe kawotethaa laaletis; sa7aa gaxape gotey dendis” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እነሆ፤ ጥፋት፣ ከአገር ወደ አገር እየተዛመተ መጥቷል፤ ብርቱ ዐውሎ ነፋስ፣ ከምድር ዳርቻ ተነሥቷል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ መዓት ካብ ህዝቢ ናብ ህዝቢ ኽሓልፍ፥ ብርቱዕ ንፋስ ኣውሎ ኸዓ ኻብ ወሰን ምድሪ ኽለዓል እዩ።” |