Jeremiah 25:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ነታ ብስመይ እትጽዋዕ ኸተማ ኽፍኣት ኬምጽኣላ ጀሚረ ኣለኹ፣ ንስኻትኩምከ ፍጹም ከይተቐጽዕኩምዶ ክትከዱ፧ ኣብ ልዕሊ ኵሎም ነበርቲ ምድሪ ሰይፊ ክጽውዕ እየ እሞ፡ ከይተቐጽዕኩም ኣይትኸዱን ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ ስሜ የተጠራባትን ከተማ አስጨንቃት ዘንድ እጀምራለሁ፤ በውኑ እናንተ መንጻትን ትነጻላችሁን? በምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሰይፍን እጠራለሁና አትነጹም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ ስሜ የተጠራባትን ከተማ አስጨንቃት ዘንድ እጀምራለሁ፤ በውኑ እናንተ ያልተቀጣችሁ ትሆናላችሁን? በምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሰይፍን እጠራለሁና ያለ ቅጣት አትቀሩም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ ስሜ የተጠራባት ከተማ ላይ ክፉን ነገር ማምጣት እጀምራለሁ፤ በውኑ እናንተ ፈጽሞ ያልተቀጣችሁ ትሆናላችሁን? በምድር በሚኖሩ ሁሉ ላይ ሰይፍን እጠራለሁና ያለ ቅጣት አትቀሩም፥ ይላል የሠራዊት ጌታ በላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ ታን ታ ሱንን ጼሰቴዳ ካታማ ቦላ ኢታባ ኦናዉ ዶማይ። ያንና ህንተ ሙረተናን አቲደ ቢቴ? ህንተ ሙረተናን አቲደ ቢክታ! አያዉ ጎፐ፥ ታን ሳኣን ኡባ ቦላ ማሻ ጼሳይ። ታን ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳድ” ያጌ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, taani ta suntsan s'eesetteedda katamaa bolla iitabaa ootsanaw doommay. Yaanina hintte murettennaan attiide biitee? Hintte murettennaan attiide biikkita! Ayaw gooppe, taani sa'aan ubbaa bolla mashshaa s'eesay. Taani Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaa odaad» yaagee› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite; ta sunththay xeygettida katamayo ta dhayso doommana; histtiin intte qaxxayettontta atti baanee? Tani sa7an diza ubbaa bolla ola xeygida gishshas intte qaxxayettontta atteketa› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፤ ታ ሱንይ ጼይጌቲዳ ካታማዮ ታ ይሶ ዶማና፤ ሂስቲን ኢንቴ ቃጻዬቶንታ ኣቲ ባኔ? ታኒ ሳኣን ዲዛ ኡባ ቦላ ኦላ ጼይጊዳ ጊሻስ ኢንቴ ቃጻዬቶንታ ኣቴኬታ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ሱንን ፄገትዳ ካታማ ቦላ ኢታባ ኦናዉ ዶማይስ። ያትን ህንተ ሴረቶና አታናዉ ዳንዳኤቲ? ታ ሳአን ደእያ ኡባ ቦላ ማሻ ፄግዳ ግሾ ህንተ ሴረቶና አተከታ’ ” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta sunthan xeegetida katamaa bolla iitabaa oothanaw doomayis. Yaatin hinte seerettona attanaw danda7eetii? Ta sa7an de7iya ubbaa bolla mashsha xeegida gisho hinte seerettonna atteketa’ ” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ ስሜ የተጠራበትን ከተማ ማጥፋት እጀምራለሁ፤ ታዲያ ያለ ቅጣት ታመልጣላችሁን? ሳትቀጡ አትለቀቁም፤ በምድር በሚኖሩት ሁሉ ላይ ሰይፍን እጠራለሁና ሳትቀጡ አታመልጡም፤” ይላል የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እረኞቹ ይጮኻሉ፤ እግዚአብሔር የመንጋዎቻቸውን መሰማሪያ ስላጠፋ የመንጋዎቹ ባለቤቶች ምርር ብለው ያለቅሳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ በታ ብስመይ እተፀውዐት ከተማ ምቕፃዕ እጅምር ኣለኹ፤ እሞኸ ብዘይ ቅፅዓትዶ ተምልጡ ኢኹም? ንዅሎም ኣብ ምድሪ ዝነብሩ ሰይፊ ኽሰደሎም እየ እሞ፥ እንተይተቐፃዕኹም ኣይትተርፉን ኢኹም፤ ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |