Jeremiah 25:27 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። ሰትዩ ሰኺርኩም ትፍኡን ወደቑን ድሕሪ ደጊም ብሰንኪ እቲ ኣነ ኣብ ማእከልኩም ዝልእኽ ሰይፊ ኣይትንስኡን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም፥ “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በመካከላችሁ ከምሰድደው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፤ ስከሩም፤ ተፍገምገሙ፤ ውደቁም፤ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም። የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመካከላችሁ ከምሰድደው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፥ ስከሩም፥ አስታውኩም ውደቁም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፦ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በመካከላችሁ ከምልከው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፥ ስከሩም፥ አስታውኩም፥ ውደቁም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ፤ “ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ኦዳ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ህንተና፥ “ኡሽተነ ማትተ። ጮሽተነ ኩንድተ። ታን ህንተ ግዶ የድያ ማሻ ጋሱዋን ላኤን ደንዶፕተ” ያጌ’ ያጋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay; «Hewaa diraw, unttunttoo oda; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hinttena, «Ushitenne matsottite. C'ooshitenne kunddite. Taani hintte giddo yeddiyaa mashshaa gaasuwaan laa"entso denddoppite» yaagee› yaaga. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY tana, «Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay inttena, ‹Uyite; maththottite; cooyite nam7anththo intte dendontta mala ta intte giddo yeddiza olaa sinththan kundite› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ታና፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢንቴና፥ ‹ኡዪቴ፤ ማቲቴ፤ ጮዪቴ ናምኣን ኢንቴ ዴንዶንታ ማላ ታ ኢንቴ ጊዶ ዬዲዛ ኦላ ሲንን ኩንዲቴ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ፥ “ሄሳ ግሾ፥ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ህንተኮ ሀይሳዳ ያጌስ’ ያጋ። ‘ኡይተነ ማትተ፤ ጮይተነ ኩንድተ። ታኒ ህንተ ግዶ የድያ ማሻ ጋሶን ዛሪድ ደንዶፍተ’ ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako, “Hessa gisho, ‘Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay hinteko haysada yaagees’ yaaga. ‘Uyitenne mathotite; cooyitenne kundite. Taani hinte giddo yeddiya mashshaa gaason zaaridi dendofite’ yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንተም እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጠጡ፤ ስከሩ፤ አስታውኩም፤ ዳግመኛም ላትነሡ በመካከላችሁ በምሰድደው ሰይፍ ፊት ውደቁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እናንተ መሪዎች አልቅሱ፤ እናንተ የሕዝብ ጠባቂዎች ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ‘ዋይ፥ ዋይ!’ በሉ፤ በዐመድ ላይ እየተንከባለላችሁ እዘኑ፤ ሁላችሁም የምትታረዱበት ጊዜ ደርሶአል፤ ውድ የሆነ የሸክላ ዕቃ ሲወድቅ ተሰብሮ እንደሚበታተን፥ እናንተም ትበታተናላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻውን ከምዙይ ኢልካ ንገሮም፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስተዩ፤ ስኸሩ፤ ትፍኡ፤ መሊስኩም ኣይትተስኡ፤ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣነ ኣብ ማእኸልኩም ዝሰዶ ሰይፊ ውደቑ። |