Jeremiah 25:27 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። ሰትዩ ሰኺርኩም ትፍኡን ወደቑን ድሕሪ ደጊም ብሰንኪ እቲ ኣነ ኣብ ማእከልኩም ዝልእኽ ሰይፊ ኣይትንስኡን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም፥ “የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሠ​ራ​ዊት ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በመ​ካ​ከ​ላ​ችሁ ከም​ሰ​ድ​ደው ሰይፍ የተ​ነሣ ጠጡ፤ ስከ​ሩም፤ ተፍ​ገ​ም​ገሙ፤ ውደ​ቁም፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህም ወዲህ አት​ነ​ሡም በላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም። የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በመካከላችሁ ከምሰድደው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፥ ስከሩም፥ አስታውኩም ውደቁም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፦ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ በመካከላችሁ ከምልከው ሰይፍ የተነሣ ጠጡ፥ ስከሩም፥ አስታውኩም፥ ውደቁም፥ ከእንግዲህም ወዲህ አትነሡም በላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾሳይ፤ “ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ኦዳ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ህንተና፥ “ኡሽተነ ማትተ። ጮሽተነ ኩንድተ። ታን ህንተ ግዶ የድያ ማሻ ጋሱዋን ላኤን ደንዶፕተ” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'oossay; «Hewaa diraw, unttunttoo oda; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay hinttena, «Ushitenne matsottite. C'ooshitenne kunddite. Taani hintte giddo yeddiyaa mashshaa gaasuwaan laa"entso denddoppite» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY tana, «Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay inttena, ‹Uyite; maththottite; cooyite nam7anththo intte dendontta mala ta intte giddo yeddiza olaa sinththan kundite› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ታና፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ኢንቴና፥ ‹ኡዪቴ፤ ማቲቴ፤ ጮዪቴ ናምኣን ኢንቴ ዴንዶንታ ማላ ታ ኢንቴ ጊዶ ዬዲዛ ኦላ ሲንን ኩንዲቴ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ታኮ፥ “ሄሳ ግሾ፥ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ ህንተኮ ሀይሳዳ ያጌስ’ ያጋ። ‘ኡይተነ ማትተ፤ ጮይተነ ኩንድተ። ታኒ ህንተ ግዶ የድያ ማሻ ጋሶን ዛሪድ ደንዶፍተ’ ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday taako, “Hessa gisho, ‘Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay hinteko haysada yaagees’ yaaga. ‘Uyitenne mathotite; cooyitenne kundite. Taani hinte giddo yeddiya mashshaa gaason zaaridi dendofite’ yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንተም እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ጠጡ፤ ስከሩ፤ አስታውኩም፤ ዳግመኛም ላትነሡ በመካከላችሁ በምሰድደው ሰይፍ ፊት ውደቁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እናንተ መሪዎች አልቅሱ፤ እናንተ የሕዝብ ጠባቂዎች ድምፃችሁን ከፍ አድርጋችሁ ‘ዋይ፥ ዋይ!’ በሉ፤ በዐመድ ላይ እየተንከባለላችሁ እዘኑ፤ ሁላችሁም የምትታረዱበት ጊዜ ደርሶአል፤ ውድ የሆነ የሸክላ ዕቃ ሲወድቅ ተሰብሮ እንደሚበታተን፥ እናንተም ትበታተናላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻውን ከምዙይ ኢልካ ንገሮም፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፥ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስተዩ፤ ስኸሩ፤ ትፍኡ፤ መሊስኩም ኣይትተስኡ፤ ኣብ ቅድሚ እቲ ኣነ ኣብ ማእኸልኩም ዝሰዶ ሰይፊ ውደቑ።