Jeremiah 25:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰብዓ ዓመት ምስ ተወድአ ድማ፡ ንንጉስ ባቢሎንን ነቲ ህዝብን ብሰሪ ኣበሳታቶምን ንምድሪ ከለዳውያንን ክበጽሖ እየ፡ ናይ ዘለኣለም ምድረበዳ ድማ ክገብራ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰባው ዓመ​ትም በተ​ፈ​ጸመ ጊዜ፥ የባ​ቢ​ሎ​ንን ንጉ​ሥና ያን ሕዝብ ስለ ኀጢ​አ​ታ​ቸው እቀ​ጣ​ለሁ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ የከ​ለ​ዳ​ው​ያ​ን​ንም ምድር ለዘ​ለ​ዓ​ለም አጠ​ፋ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባው ዓመትም በተፈጸመ ጊዜ፥ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ የከለዳውያንንም ምድር ለዘላለም ባድማ አደርጋታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰባው ዓመትም በተፈጸመ ጊዜ፥ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ሕዝብ ስለ ኃጢአታቸው እቀጣለሁ፥ ይላል ጌታ፥ የከለዳውያንንም ምድር ለዘለዓለም ባድማ አደርጋታለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ላፑን ታሙ ላይይ ፖለት ስምና፥ ታን መና ጎዳይ ባብሎነ ካትያነ አ ካዉተ አሳ ኡንቱንቱ ባይዙዋ ድራዉ ሙራና፤ ኡንቱንቱ ቢታካ መናዉ አይነ ባይናዋ ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Laappun tammu laytsay poletti simmina, taani Med'inaa Goday Baabloone kaatiyaanne Aa kawutetsaa asaa unttunttu bayzzuwaa diraw murana; unttunttu biittaakka med'inaw ayinne baynawaa ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Laappun tammu layththay polettidaappe guye Baabiloone kawo, iza deraanne iza biittaa mooro gishshas tani qaxxayana; istta biittaaka mernaas bula ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ላፑን ታሙ ላይይ ፖሌቲዳፔ ጉዬ ባቢሎኔ ካዎ፥ ኢዛ ዴራኔ ኢዛ ቢታ ሞሮ ጊሻስ ታኒ ቃጻያና፤ ኢስታ ቢታካ ሜርናስ ቡላ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ላፑን ታሙ ላይይ ፖለትዳፐ ጉየ፥ ታኒ ባብሎነ ካዋነ እያ አሳ ኤንታ ናጋራ ግሾ ሴራና፤ ኤንታ ቢታ መርናዉ ባይሳ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Laapun tammu laythay poletidaape guye, taani Babiloone kawanne iya asaa enta nagara gisho seerana; enta biitta merinaw baysa oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ነገር ግን ሰባው ዓመት ከተፈጸመ በኋላ፣ የባቢሎንን ንጉሥና ሕዝቡን፣ የባቢሎናውያንንም ምድር ስለ በደላቸው እቀጣቸዋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ለዘላለምም ባድማ አደርጋታለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህም በኋላ ሰባው ዓመት ሲፈጸም ባቢሎንን፥ ሕዝብዋንና ንጉሥዋን በበደላቸው ምክንያት እቀጣቸዋለሁ፤ የባቢሎንም ምድር ለዘለዓለም ባድማ ሆና እንድትቀር አደርጋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን ሰብዓ ዓመት ምስ መልኣ ድማ ንህዝቢ ባቢሎንን ንንጉሶምን ብሰንኪ በደሎም ክቐፅዖም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንሃገሮም ከዓ ንሓዋሩ ኸባድማ እየ።