Jeremiah 25:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ራብዓይ ዓመት ዮያቂም ወዲ ዮስያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ኣብታ ቀዳመይቲ ዓመት ናቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎን፡ ብዛዕባ ኵሉ ህዝቢ ይሁዳ ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት፥ በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር በመጀመሪያው ዓመት፥ ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት፥ በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር በመጀመሪያው ዓመት፥ ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ንጉሥ በኢዮስያስ ልጅ በኢዮአቄም በአራተኛው ዓመት በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር በመጀመሪያው ዓመት፥ ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እዮስያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካቲ እዮአቄም ካተቴዳ ኦይደን ላይን፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ካተቴዳ ኮይሮ ላይን፥ ይሁዳ አሳ ኡባ ጼልያዋን ኤርማሳኮ ዬዳ ቃላይ ሀዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Iyoosiyaasa na'ay, Yihudaa Kaatii Iyo'ak'eemi kaateteedda oyddentso laytsan, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori kaateteedda koyiro laytsan, Yihudaa asaa ubbaa s'eelliyaawaan Ermaasakko yeedda k'aalay hawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda kawo Iyosiyaasa naa Iyo7aaqemey kawotida oydanththo layththan, Baabiloone kawo Nabukadanaxoorey kawotida koyro layththan Yuhuda asaa ubbaa gishshas Ermaasakko yida qaalay hayssa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ኢዮሲያሳ ና ኢዮኣቄሜይ ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን፥ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ካዎቲዳ ኮይሮ ላይን ዩሁዳ ኣሳ ኡባ ጊሻስ ኤርማሳኮ ዪዳ ቃላይ ሃይሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እዮስያሳ ናአይ፥ ይሁዳ ካዎይ እዮአቄም ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ካዎትዳ ኮይሮ ላይን፥ ይሁዳ አሳባይ ኤርምያሳኮ ይዳ ቃላይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iyosyaasa na7ay, Yihuda kawoy Iyo7aqeemi kawotida oyddantho laythan, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori kawotida koyro laythan, Yihuda asaabay Ermiyaasako yida qaalay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም በነገሠ በአራተኛው ዓመት፣ ይህም ማለት በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር ዘመነ መንግሥት በመጀመሪያው ዓመት፣ ስለ ይሁዳ ሕዝብ ሁሉ ለኤርምያስ ቃል መጣለት፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኢዮስያስ ልጅ ኢዮአቄም በይሁዳ በነገሠ በአራተኛው ዓመት እግዚአብሔር ስለ ይሁዳ ሕዝብ ተናገረኝ፤ ይህም የሆነው የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በነገሠ በመጀመሪያው ዓመት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኢዮኣቄም ወዲ ኢዮስያስ፥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ ኣብ ራብዐይቲ ዓመቱ፤ ናቡከደነፆር ከዓ ኣብ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ ቀዳመይቲ ዓመቱ፤ ንዅሎም ህዝቢ ይሁዳ ዝምልከት ቃል፥ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ መፀ። |