Jeremiah 24:7 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ኪፈልጡኒ ልቢ ክህቦም እየ። ንሳቶም ከኣ ንዓይ ህዝቢ ኪዀኑኒ እዮም፣ ኣነውን ኣምላኽ ክዀኖም እየ፤ ብሙሉእ ልቦም ናባይ ክምለሱ እዮም እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ የሚያውቅ ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ በፍጹምም ልባቸው ወደ እኔ ይመለሳሉና ሕዝቤ ይሆኑኛል፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ የሚያውቅ ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ በፍጹምም ልባቸው ወደ እኔ ይመለሳሉና ሕዝብ ይሆኑኛል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም ጌታ እንደሆንሁ የሚያውቅ ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ በፍጹምም ልባቸው ወደ እኔ ይመለሳሉና፥ ሕዝብ ይሆኑኛል እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን መና ጎዳ ግድያዋ ኡንቱንቱ ኤራናዳን፥ ታን ኡንቱንቶ ዎዛና እማና። ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐ ታኮ ስማናዉ ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ታ አሳ ግዳና፤ ታንካ ኡንቱንቱ ጾሳ ግዳና’ ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Med'inaa Godaa gidiyaawaa unttunttu eranaadan, taani unttunttoo wozanaa immana. Unttunttu barenttu kumentsaa wozanaappe taakko simmanaw de'iyaa diraw, unttunttu ta asaa gidana; taanikka unttunttu S'oossaa gidana› yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani GODAA gididayssa eriza wozina isttas immana; istti bantta kumeththa wozinappe taakko simmana gishshas istti ta dere gidana; tanikka istta Xoos gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጎዳ ጊዲዳይሳ ኤሪዛ ዎዚና ኢስታስ ኢማና፤ ኢስቲ ባንታ ኩሜ ዎዚናፔ ታኮ ሲማና ጊሻስ ኢስቲ ታ ዴሬ ጊዳና፤ ታኒካ ኢስታ ጾስ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጎዳ ግድዳይሳ ኤንቲ ኤራና መላ ኤንታዉ ዎዛና እማና። ኤንቲ ባንታ ኩመ ዎዛናፐ ታኮ ስማናዉ ደእያ ግሾ፥ ኤንቲ ታ አሰ ግዳና፤ ታ ኤንታ ፆሰ ግዳና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Godaa gididaysa enti erana mela entaw wozana immana. Enti banta kumetha wozanape taako simmanaw de7iya gisho, enti ta ase gidana; ta enta Xoosse gidana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ የሚያውቅ ልብ እሰጣቸዋለሁ፤ በፍጹም ልባቸውም ወደ እኔ ስለሚመለሱ፣ እነርሱ ሕዝብ ይሆኑኛል፤ እኔም አምላክ እሆናቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እግዚአብሔር መሆኔን እንዲያውቁ አደርጋቸዋለሁ። ከዚያ በኋላም በሙሉ ልባቸው ወደ እኔ ስለሚመለሱ፥ እነርሱ ሕዝቤ ይሆናሉ፤ እኔም አምላካቸው እሆናለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝኾንኩ፥ ዝፈልጥ ልቢ ኽህቦም እየ፤ ሽዑ ብምሉእ ልቦም ናባይ ክምለሱ እዮም እሞ፥ ንሳቶም ህዝበይ ክኾኑ እዮም፤ ኣነውን ኣምላኾም ክኸውን እየ። |